ዜና
Sunday, 16 July 2017 00:00
አቶ በቀለ ገርባ በሽብር ህጉ ሳይሆን በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሽብር ወንጀል ተከስሰው የነበሩት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ፣ ክስ በቀረበባቸው የሽብር ህጉ ሳይሆን በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ እንዲከላከሉ ብይን ተሰጣቸው በክስ መዝገቡ ከተካተቱት አምስቱ በነፃ ተሰናብተዋል፡፡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት ከትላንት በስቲያ በዋለው…
Read 2122 times
Published in
ዜና
አሐዱ ኤፍኤም 94.3 ሬዲዮ ጣቢያ የሙከራ ስርጭቱን የጀመረ ሲሆን ከሐምሌ 15 ቀን 2009 በኋላ መደበኛ ፕሮግራሞቹን እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ ጣቢያው በይፋ ስርጭት መጀመሩን አስመልክቶ የሬዲዮ ጣቢያው የሥራ ኃላፊዎች ሰሞኑን ባዘጋጁት ጋዜጣዊ መግለጫና የጉብኝት ፕሮግራም ላይ እንደተናገሩት፤ከስምንት ዓመታት አድካሚና እልህ አስጨራሽ ሥራ…
Read 3080 times
Published in
ዜና
ወጋገን ባንክ ባለፉት 20 ዓመታት ሲጠቀምበት የነበረውን ዓርማ በአዲስ ቀየረ፡፡ ዓርማው የባንኩን ዋነኛ እሴቶችና በ2025 በአፍሪካ ከሚገኙ 10 ስመ ጥርና ተፎካካሪ ባንኮች አንዱ ለመሆን የነደፈውን ራዕይ የሚያንፀባርቅ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ባንኩ፤ ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል አዲሱን ዓርማ ባስተዋወቀበት ሥነ-ሥርዓት ላይ የባንኩ የዲሬክተሮች…
Read 3071 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ገቢዎች ባለስልጣን ሰሞኑን በአነስተኛ ነጋዴዎች ላይ እየጣለ ያለው አዲሱ የግምት የገቢ ግብር ተመን ከፍተኛ መደናገጥን የፈጠረ ሲሆን በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ውስጥ ከዚሁ የቀን ገቢ ግምት ጋር በተያያዘ ምክንያት የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡የተጣለባቸውን የቀን ገቢ…
Read 13349 times
Published in
ዜና
መንግስት በአጠቃላይ ከ725 ሚሊዮን ብር በላይ ድጎማ በማድረግ ሰርቻቸዋለሁ ያላቸው 972 የ40/60 መኖሪያ ቤቶች እጣ ዛሬ ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ የሚወጣ ሲሆን ዕድለኞች በወር ውስጥ ቤታቸውን ይረከባሉ ተብሏል፡፡ ዛሬ ለእጣ ከተዘጋጁት 972 ቤቶች የሚጠበቅባቸውን የቤት ዋጋ ሙሉ ለሙሉ የከፈሉ 11…
Read 9356 times
Published in
ዜና
- የ ሦስቱ አስክሬን አልተገኘም ተብሏል• ‹‹ከ18 አካባቢዎች ነዋሪዎችን ከጎርፍ አደጋ ማሸሽ ያስፈልጋል››በአዲስ አበባ ሰሞኑን የጣለው ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ 5 ሰዎች ተወስደው ህይወታቸው ያለፈ ሲሆን በክረምቱ ለጎርፍ አደጋ ተጋላጭ ናቸው የተባሉ አካባቢዎች በጥናት መለየታቸው ታውቋል፡፡ የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋዎች…
Read 4702 times
Published in
ዜና