ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፤ የዓለም ሃገራትን የፀጥታ ሁኔታ አስመልክቶ ባለፈው ረቡዕ ባወጣው የደረጃ ሰንጠረዥ፤ ኢትዮጵያን በጉዞ ወቅት የበለጠ ጥንቃቄ ማድረግ ከሚያስፈልግባቸው ሃገራት ተርታ መድቧታል፡፡ በደረጃ አንድ የተመደቡ ሀገራት የተለመደው ጥንቃቄ ተደርጎ ጉዞ ሊደረግባቸው የሚችሉ ሲሆን ኢትዮጵያ የተመደበችበት ደግሞ የፀጥታ…
Rate this item
(8 votes)
ውሳኔው በአሜሪካ ቅሬታ መፍጠሩ ታውቋል · “ላለፉት 15 ቀናት ህዝቡ ቤተክርስቲያኗን 24 ሰዓት እየጠበቀ ነው” · የደብሩ ሂሳብ ሹም ህዝቡን በሽጉጥ አስፈራርቷል ተባለ የደብረ ምጥማቅ ሰዓሊተ ምህረት ማሪያምና የቅድስት ክርስቶስ ሰምራ ካቴድራል ምዕመናን፤ በደብሩ ለተከሰተው ችግር መንግስት ጣልቃ ገብቶ እልባት…
Rate this item
(0 votes)
የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ከ4 ዓመት በላይ አነጋጋሪና አከራካሪ ሆኖ በቆየው የውጭ ሃገር የህፃናት ጉዲፈቻ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ያሳለፈ ሲሆን ህፃናት በጉዲፈቻ ለውጭ ሀገራት ዜጎች እንዳይሰጡ የሚከለክለውን አዋጅ ሰሞኑን አፅድቋል፡፡ የምክር ቤቱን ውሳኔ ተከትሎ ቢቢሲ እና ዘ ጋርዲያንን ጨምሮ በርካታ አለማቀፍ…
Rate this item
(11 votes)
የፖለቲከኞች መፈታት፣ የማዕከላዊ መዘጋት የሚበረታታ ነው “ማዕከላዊ ፈርሶ ሌላ ተመሳሳይ የምርመራ ቢሮ የሚገነባ ከሆነ ለውጥ አያመጣም” - ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ የፖለቲካ እስረኞችን ለመፍታትና ማዕከላዊን ለመዝጋት መወሰኑን በበጎ ዓይን እንደሚመለከቱት የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ የሀገሪቱን ፖለቲካዊ ችግሮች ለዘለቄታው ለመፍታት ግን…
Rate this item
(1 Vote)
 የፖለቲካ እስረኞችን መፍታት አርቆ አሳቢነት ነው-አፍሪካ ህብረት ገዥው ፓርቲ ማዕከላዊ እስር ቤትን ለመዝጋትና የፖለቲካ እስረኞችን ለመፍታት መወሰኑ ሃገሪቱ ለረጅም ዓመታት ስሟ በመጥፎ የሚነሳበትን የሰብአዊ መብት አያያዟን ለማስተካከል መንገድ እንደሚከፍትላት የገለጹት ዓለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማት፤የህዝብን ነፃነት የሚያረጋግጡ ተጨማሪ የመብት እርምጃዎች ሊወሰዱ…
Rate this item
(4 votes)
በአቃቤ ህግ ማስረጃ ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ተሰጥቷል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ድንጋጌን በመተላለፍ የወንጀል ክስ በቀረበባቸው የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ላይ አቃቤ ህግ የሰውና ሰነድ እንዲሁም ተጨማሪ የድምፅ ማስረጃዎችን አቅርቦ ያጠናቀቀ ሲሆን በማስረጃው ላይ ብይን ለመስጠት ፍ/ቤቱ ለጥር…