ዜና
“በዶ/ር ዐቢይ አመራር አለምን ያስደነቀ ለውጥ መጥቷል” - ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል በሐዋሳ ከተማ ላለፉት ሦስት ቀናት ጉባኤውን ሲያካሂድ የቆየው ኢህአዴግ፤ ዶ/ር ዐቢይ አህመድንና አቶ ደመቀ መኮንንን በሊቀ መንበርነትና በም/ሊቀመንበርነታቸው እንዲቀጥሉ የመረጠ ሲሆን ኢህአዴግ የርዕዮተ ዓለም ለውጥ አለማድረጉ ታውቋል፡፡ በጉባኤው በዋናነት…
Read 9017 times
Published in
ዜና
· ምርጫ ቦርድ፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚዎች እኩል ውክልና ይመራል· ቅሬታዎችን የሚያስተናግድ የምርጫ ፍ/ቤት ይቋቋማል· በአዲሱ ህግ፤ ጠ/ሚኒስትሩ የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢን የመምረጥ ስልጣን የላቸውምየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከገዥው ፓርቲና ከተቃዋሚ ፓርቲዎች በእኩል መጠን በተውጣጡ አባላት እንደሚመራ አዲሱ የምርጫ ህግ ሪፎርም ሰነድ…
Read 8877 times
Published in
ዜና
Sunday, 07 October 2018 00:00
ወደ ሃገር ቤት የተመለሱ የፖለቲካ ድርጅቶች በምርጫ ቦርድ አልተመዘገቡም ተባለ
Written by Administrator
“ከዜግነት ጋር የተያያዘው ህግ እንቅፋት ሆኖብናል”በመንግስት ጥሪ ተደርጎላቸው ከውጭ አገራት ወደ ሃገር ቤት የተመለሱ በርካታ የፖለቲካ ድርጅቶች እስካሁን በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ተመዝግበው ህጋዊነትን ያላገኙ ሲሆን የፖለቲካ ድርጅቶቹ እንዲመዘገቡ ምርጫ ቦርድ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ተስፋለም…
Read 7363 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያና የኤርትራ እርቅን ተከትሎ ፖለቲካዊና ዲፕሎማሲያዊ ማሻሻያ እያደረገች ነው የተባለችው ኤርትራ፤ የፖለቲካ እስረኞችን እንድትፈታ ሂውማን ራይትስ ዎች ጠይቋል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ዳግም ከተጀመረ በኋላ የኤርትራ መንግሥት በተለይ በዲፕሎማሲው ረገድ ከፍተኛ ማሻሻያ ማድረጉን፣ የህገ መንግስት ረቂቅ ማዘጋጀት መጀመሩን፣ በሃሳብ ልዩነትና በፖለቲካ…
Read 7245 times
Published in
ዜና
· “ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመ ነው” · ግጭቱ ከቁጥጥር ውጭ እንዳይሆን ተሰግቷል እየተፈፀመ ነው”በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የተደራጁ ታጣቂዎች በሰነዘሩት ጥቃት ከ60 በላይ ዜጎች መገደላቸውን ተከትሎ፣ በተከሰተ ግጭት በ100 ሺዎች የሚቆጠሩ የኦሮሞና አማራ ተወላጆች የተፈናቀሉ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሰሞኑን…
Read 6523 times
Published in
ዜና
- “ጥቃቱን ያቀነባበረችው ግለሰብ ነዋሪነቷ በኬንያ ነው” - ዐቃቤ ሕግ - ኦነግ ጉዳዩ አይመለከተኝም ብሏል ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በተጠራው የድጋፍና የምስጋና ህዝባዊ ሰልፍ ላይ የተፈፀመው የቦንብ ጥቃት ጠ/ሚኒስትሩን ለመግደል…
Read 10494 times
Published in
ዜና