ዜና
በኢትዮጵያ በስደት ላይ የሚገኙ ቁጥራቸው እስከ 500 የሚገመት ኤርትራውያን፣ የሀገራቸውን መንግስት በመቃወም ባለፈው ረቡዕ ህዳር 6 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት ጽ/ቤት ፊት ለፊት ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡ ሰልፈኞቹ የሀገራቸው መንግስት የዜጎችን ሰብአዊ መብት እንደሚጥስ፣ በሃይማኖትና በትምህርት ጉዳዮች ጣልቃ…
Read 2343 times
Published in
ዜና
Saturday, 18 November 2017 12:32
የአማራና የትግራይ ህዝብ የአንድነት ጉባኤ ዛሬና ነገ በጎንደር ይካሄዳል
Written by አለማየሁ አንበሴ
“አንድነታችን ለሰላማችን፣ ሰላማችን ለአብሮነታችን” በሚል መሪ ቃል፣ ሁለተኛው ዙር የአማራና የትግራይ ህዝቦች የአብሮነትና የአንድነት ጉባኤ ዛሬ እና ነገ በጎንደር ይካሄዳል፡፡የህዝብ ለህዝብ የአንድነት ጉባኤውን መድረኩን በተመለከተ ለአዲስ አድማስ ማብራሪያ የሰጡት የአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን፤ ከትግራይ ክልል 500…
Read 2155 times
Published in
ዜና
1ኛ ባለዕድል 15 ሰዎች የሚይዝ ሚኒባስ ተሸልሟል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን ለማሳደግና የባንኩን ተጠቃሚዎች ለማበረታታት አቅዶ የጀመረው 10ኛው የ“ይጠቀሙ ይሸለሙ” የሽልማት ስነ-ስርዓት ከትላንት በስቲያ ረፋድ ላይ በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን 1ኛ ባለዕድል 15 ሰዎች የሚይዝ ሚኒባስ…
Read 1607 times
Published in
ዜና
• ”የውጭ ምንዛሪ ተመን ለውጥ የሚፈለገውን ውጤት እያስገኘ ነው” • ዋጋ በሚጨምሩ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰድን ነው ብለዋል የስኳር እጥረት የተከሰተው ወቅቱን ካልጠበቀ ዝናብ ጋር በተያያዘ ምክንያት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ለተፈጠረው የስኳር ችግር ህዝቡን ይቅርታ የጠየቁ ሲሆን በቅርቡ…
Read 6648 times
Published in
ዜና
በሳኡዲ የሚገኙ ንብረቶቻቸውና የባንክ ሂሳባቸው ታግዷል ትውልደ ኢትዮጵያዊው ቢሊየነር ሼክ መሃመድ አሊ አላሙዲ፣በሳኡዲ በተጠረጠሩበት ሁለት የሙስና ጉዳዮች ላይ ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ዘገባዎች የጠቆሙ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ጉዳዩን ከሳኡዲ ባለስልጣናት ጋር እንደተወያየበትና ሂደቱንም በቅርበት እየተከታተለ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የሳኡዲ መንግስት በሙስና…
Read 11005 times
Published in
ዜና
“የህዝቡ ጥያቄና የመንግስት ምላሽ አልተጣጣመም” ሀገሪቱን ከገባችበት የፖለቲካ ቀውስ ለማውጣትና ከሚያንዣብበው አደጋና ጥፋት ለመታደግ ብቸኛው አማራጭ “ስር ነቀል የፖለቲካ ለውጥ” ማምጣት መሆኑን የገለፀው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ ለውጡን ለማምጣትም ኢህአዴግ ከመድረክ እና ከሃቀኛ ፓርቲዎች ጋር ብቻ ድርድር ማካሄድ እንዳለበት…
Read 3570 times
Published in
ዜና