ዜና
የኢትዮጵያና የጃፓንን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክረዋል ያለቻቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ አቶ ነዋይ ገ/አብን የጃፓን መንግስት የሀገሪቱን ትልቁን የክብር ሽልማት እንደሚያበረክትላቸው ተገለፀ፡፡ ሽልማቱ በቅርቡ በአዲስ አበባ በሚከናወን ስነስርአት ለተሸላሚው እንደሚበረከትላቸው የጠቆመው በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ፤ የክብር ሽልማቱ በጃፓን መንግስት በሁለተኛ ደረጃ…
Read 1496 times
Published in
ዜና
ኦቴሎ ከ30 ዓመት በኋላ ወደ መድረክ ይመለሳል አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ2ኛ ጊዜ ያዘጋጀውን “እስቲ ቲያትር እንይ” የተሰኘ አመታዊ የቴአትር ፊስቲቫል የፊታችን አርብ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለፀ፡፡ በመክፈቻው ዕለት የትያትር ተመልካችን ፈጥረዋል ተብለው ከሚወደሱ ዘመን ተሻጋሪ ትያትሮች መካከል በቀዳሚነት የሚጠቀሰው “ኦቴሎ”…
Read 1231 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 October 2015 09:22
ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነጻነትን ክፉኛ ከሚገድቡ አገራት አንዷ ናት ተባለ
Written by Administrator
በኢንተርኔት ነጻነት ከ12 የአፍሪካ አገራት የመጨረሻውን ደረጃ ይዛለች ቻይና የኢንተርኔት ነጻነት በመገደብ 1ኛ ናት የኢንተርኔት ነጻነት በአለማቀፍ ደረጃ ለአምስት ተከታታይ አመታት እያሽቆለቆለ እንደሚገኝና ኢትዮጵያም የኢንተርኔት ነጻነት ከሌለባቸው የአለማችን አገራት አንዷ መሆኗን “ፍሪደም ሃውስ” የተባለው አለማቀፍ ተቋም ሰሞኑን ባወጣው አመታዊ ሪፖርት…
Read 5441 times
Published in
ዜና
ግድያ ለመፈፀም ዝቷል- አቃቤ ህግ በፌስቡክ፤ “አይኤስ ነኝ” ከሚል መልእክት ጋር የግድያ ዛቻ በማስተላለፍ የሽብር ወንጀል ፈፅሟል ተብሎ የተከሰሰው ወጣት ላይ፤ የአቃቤ ህግ ከትናንት በስቲያ ምስክሮችን አቀረበ፡፡ አቃቤ ህግ ያቀረበው ክስ፣ ሰይድ መሃመድ፣ በሚያዚያ ወር 2007 ዓ.ም፤ “አይኤስ ነኝ” በማለት…
Read 9592 times
Published in
ዜና
“የእህል ምርት፣ ከአምና የበለጠ እንጂ ያነሰ አይሆንም”…ግብርና ሚኒስቴር “እንደ ኢትዮጵያ በድርቅ የተጐዳ የለም፤ 15 ሚሊዮን ሰው ሊራብ ይችላል”…ለጋሾችየዝናቡ መጠን ካለፈው ዓመት በ40 በመቶ ቀንሷልባለፉት 30 ዓመታት ባልታየ ከፍተኛ ድርቅ ሳቢያ፣ የተረጂዎች ቁጥር 15 ሚሊዮን ሊደርስ ደሚችል የተገለፀ ሲሆን ግብርና ሚኒስቴር…
Read 2837 times
Published in
ዜና
Saturday, 31 October 2015 09:18
መምህር ግርማ የታሰሩት 800ሺህ ብር በማታለል ተጠርጥረው ነው ተጠርጣሪው አስተባብለዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ታዋቂው መምህር ግርማ ወንድሙ የታሰሩት እምነትን መነሻ በማድረግ፣ በተፅዕኖ መኖሪያ ቤት በማሸጥና ገንዘብ አታሎ በመውሰድ ወንጀል ተጠርጥረው መሆኑን ፖሊስ ለፍ/ቤት ያስረዳ ሲሆን ተጠርጣሪው ግን አስተባብለዋል፡፡ባለፈው ረቡዕ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉት በኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞች ዘንድ በአጥማቂነት የሚታወቁት መምህር ግርማ ወንድሙ፤ በተጠረጠሩበት…
Read 9604 times
Published in
ዜና