ዜና
Saturday, 12 December 2015 11:07
ግብጽ በግድቡ ዙሪያ አለማቀፍ ሽምግልና ለመጠየቅ ጊዜው ገና ነው አለች
Written by Administrator
የግብጽ የመስኖ ሚኒስትር ሆሳም ሞጋዚ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ ያለችውን አወዛጋቢውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በተመለከተ አለማቀፍ ሽምግልናን እንደአማራጭ ለመውሰድ ጊዜው ገና ነው ማለታቸውን አሃራም ኦንላይን የተባለው የአገሪቱ ድረገጽ ዘገበ፡፡ግብጽ የግድቡ መሰራት ወደተፋሰሱ አገራት የሚደርሰውን የውሃ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሰዋል በሚል ስጋቷን…
Read 5441 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 11:03
የኩላሊት በጐ አድራጐት ድርጅት የባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ታግደዋል
Written by ማህሌት ኪዳነወልድ
የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ደርሶናል (ኤጀንሲው) የኩላሊት እጥበት በጐ አድራጐት ድርጅት የዳሽንና የንግድ ባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ማገዱን የበጐ አድራጐት ድርጅቶች ማህበራት ኤጀንሲ ጠቁሞ የባንክ ሂሳቦቹ የታገዱት የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ስለደረሰን ለማጣራት…
Read 4251 times
Published in
ዜና
ፀረ ሙስና ኮሚሽን፤ ጉዳዩ እኔ ጋ አልደረሰም ብሏል ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) 50ኛ ዓመት በዓል ማድመቂያ የተመደበው 9 ሚሊዮን ብር፤ ሰሞኑን በትችት ሲያወዛግብ የሰነበተ ሲሆን፤ ገንዘቡ ወደ 3 ሚሊዮን ብር መቀነሱ ታወቀ፡፡ ከኢቢሲ ጋር የ9 ሚ. ብር ውል የተፈራረመው የአቶ…
Read 6472 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 10:23
በመብራት መቋረጥ 3 ህሙማን ሞተዋል የሚለውን ዘገባ ሆስፒታሉ ተቃወመ
Written by Administrator
• “መብራት ተቋርጦ ሶስት ህሙማን ሞተዋል” - የሆስፒታሉ ባለሙያ• “መብራት የተቋረጠው ከሆስፒታሉ አቅም በላይ በሆነ ችግር ነው” - የሆስፒታሉ አስተዳደር በሀዋሣ ሪፈራል ሆስፒታል፤ መብራት በመቋረጡ ምክንያት፤ በፅኑ ህክምና ክፍል 3 ታማሚዎች እንደሞቱ፣ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮችን በመጥቀስ አዲስ አድማስ ያወጣውን…
Read 2081 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 10:21
በድርቁ ሳቢያ በሞያሌ ከተማ የአተት ወረርሽኝ ተቀስቅሷል
Written by መታሰቢያ ካሳዬ እና አለማየሁ አንበሴ
ከድርቁ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያና የኬንያ አዋሳኝ ከተማ በሆነችው ሞያሌ ከተማ፣ የአተት ወረርሽኝ ተከስቶ የአንድ ሰው ህይወት ሲያልፍ ወደ 90 ገደማ የሚሆኑ በበሽታው ተይዘው ህክምና እየተደረገላቸው መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ለአዲስ አድማስ አስታውቋል፡፡ በከተማው በአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት) ተይዘው በጤና ተቋማት…
Read 2110 times
Published in
ዜና
ኢትዮ ቴሌኮም፤ በ“አፍሪካ ቴሌኮም ሊደርሺፕ አዋርድ” በአራት ዘርፎች የአመቱ ምርጥ ተብሎ መሸለሙን አስታወቀ፡፡ የዓመቱ ምርጥ ቴሌኮም ኦፕሬተር፣ የአመቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ፣ ለሰው ሀይል አስተዳደር ትኩረት የሰጠ ምርጥ ዋና ስራ አስፈፃሚና አለም አቀፍ ቀጣይነት ያለው ስራ አመራር የተገበረ ተቋም በሚሉ ዘርፎች…
Read 1195 times
Published in
ዜና