ዜና
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ከትናንት በስቲያ ወደ አሜሪካ ሊያደርጉት የነበረው ጉዞ እንደተሰናከለባቸው ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ “ቪዥን ኢትዮጵያ” (ራዕይ ኢትዮጵያ) በተሰኘ ተቋም ጋባዥነት በኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ለመስጠት ሊጓዙ እንደነበር የጠቆሙት ዶ/ር…
Read 10518 times
Published in
ዜና
90 በመቶ ጋዜጠኞች በሥራቸው እርካታ የላቸውም በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሙያ በጥቅማ ጥቅም የታሠረና በሙስና የተዘፈቀ መሆኑን የፌደራል ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ባዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ የቀረበ ጥናት አመለከተ፡፡ “በመገናኛ ብዙኃን መልዕክቶች ዙሪያ የሚታዩ ተግዳሮቶችና መፍትሔዎቻቸው” በሚል ርዕስ ከትናንት በስቲያ ኮሚሽኑ ባዘጋጀው…
Read 8258 times
Published in
ዜና
የተከለከለ አበረታች ንጥረ ነገር ተጠቅማለች በሚል ባለፈው ነሃሴ ወር ላይ ከውድድር እንድትታገድ የተወሰነባት ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ኢቫን አቢይ ለገሰ ውሳኔው የተላለፈብኝ ያለአግባብ ነው በሚል አለማቀፉን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽኞች ማህበር መክሰሷን ሲኤንኤን ዘገበ፡፡ለቱርክ የምትሮጠው አትሌቷ እ.ኤ.አ በ2005 እና 2007 በተከናወኑት የአለም ሻምፒዎናዎች…
Read 7420 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን “ዋን ላቭ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ”፣ “ኤደስቴለር” እና “አርኪ ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ” ለተባሉ ሶስት ድርጅቶች የግል ኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያዎች ፍቃድ መስጠቱን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ማስተባበሪያ ኃላፊ አቶ ወርቅነህ ጣፋ ለአዲስ አድማስ እንደተናገሩት፤ ባለስልጣኑ የሬዲዮ ፍቃድ ለመስጠት ባወጣው ጨረታ መሰረት፤…
Read 7295 times
Published in
ዜና
የአክሰስ ሪል እስቴት መስራች አቶ ኤርሚያስ ጠቅል አመልጋ፤ በ5 መቶ ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲለቀቁ ጉዳዩን እየተመለከተ ያለው ፍ/ቤት ከትናንት በስቲያ የወሰነ ሲሆን እስከ ትናንት አመሻሽ ድረስ ከእስር አለመለቀቃቸውን ለማወቅ ተችሏል ፡፡ከአክሰስ ሪል ስቴት አ.ማ ያለአግባብ 1.4 ቢሊዮን ብር ወጪ…
Read 2017 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ ለልጃቸው ሕክምና የገንዘብ ርዳታ የወሰኑላቸውን የእንጦጦ ኪዳነ ምሕረት ገዳም 10 የአስተዳደር ኮሚቴ አባላትን ከሥራና ከደሞዝ ያገዱ ቢሆንም ፓትርያርኩ እግዱን ሽረውታል፡፡ ሥራ አስኪያጁ፣ “ለታማሚ ልጃቸው ማሳከሚያ” በሚል ገንዘብ በማሠባሰብ ላይ…
Read 2883 times
Published in
ዜና