ዜና
የቴሌቪዥን ጣቢያ ስርጭት እንዲቋረጥ አድርጓል ተብሏልየኢትዮጵያ መንግስት ባለፈው ሰኞ ዋጃሌ በተባለቺው የኢትዮ-ሶማሊላንድ የድንበር ከተማ አምስት የሶማሊላንድ ጋዜጠኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ ማሰሩንና አራቱ ከቆይታ በኋላ ሲለቀቁ አንደኛው አሁንም በእስር ላይ እንደሚገኝ ዳስላን ሬዲዮ ከትናንት በስቲያ ዘገበ፡፡የኢትዮጵያ መንግስት ጋዜጠኞቹን ከማሰር ባለፈ፣ ሆርን…
Read 3405 times
Published in
ዜና
“ከ7 ወር በኋላ ከድርቅና ተረጂነት ዜጎች ይላቀቃሉ” መንግስት የበልግና የክረምቱ ዝናብ በአግባቡ ጥቅም ላይ የሚውል ከሆነ በድርቅ የተጎዱ ዜጎች በመጪው ጥር 2009 ዓ.ም ሙሉ ለሙሉ ከተረጂነት ይላቀቃሉ የተባለ ሲሆን በግብርና ላይ የሚሰሩ አለማቀፍ ተቋማት በበኩላቸው፤ መንግስት ለግብርናው በቂ ዝግጅት አላደረጉም…
Read 978 times
Published in
ዜና
ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ፣ ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል አንድ ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ሁለተኛ አምቡላንስ በዕርዳታ ሰጠ፡፡ ርክክቡ የተከናወነው መንግሥት ለመቄዶንያ በነፃ በሰጠውና አያት ኮንዶሚኒየም አጠገብ በሚገኘው 30ሺ ካ.ሜ ቦታ ላይ ሲሆን በስፍራው 5 ብሎክ ቤቶች ተሰርተው ኮተቤ…
Read 4058 times
Published in
ዜና
“የኢሳያስን መንግስት ማስወገድ ያስፈልጋል”የቀድሞ የአየር ሃይል አዛዥ ሜ.ጀ አበበየኢትዮጵያ መንግስት• በከባድ ውጊያ፣ ከፍተኛ ኪሳራ አድርሻለሁ• ትንኮሳ እንዳይፈጽም ትምህርት ሰጥተነዋል• ካለረፈ ግን፣ በተመጣጣኝ እርምጃ እንቀጣዋለንየኤርትራ መንግስት• ሁለት መቶ ወታደሮችን ገድያለሁ፤ አቁስያለሁ• የአሜሪካ መንግስት ፣ እጁ አለበት፤ ጥቃት አነሳስቶብኛል• የኢትዮጵያ ጦር ወደ…
Read 14794 times
Published in
ዜና
የ314 ሟቾች ስም ዝርዝር ይፋ ተደርጓል በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ተከስቶ በነበረው ተቃውሞና ግጭት ከ400 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የገለፀው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ ከ300 በላይ የሚሆኑ የሟቾችን ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባለፈው ሳምንት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባቀረበው የምርመራ…
Read 4023 times
Published in
ዜና
“ቃና” 8 ስቱዲዮዎች ገንብቷልበአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተቀባይነትን ያገኘው “የቃና ቴሌቪዥን” ሥርጭትን ተከትሎ ሲኒማ ቤቶችና ቲያትር ቤቶች በተመልካች ድርቅ መመታታቸውን የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለአዲስ አድማስ ተናገሩ፡፡ ባለፉት ሦስት ወራት የፊልምና ቲያትር ተመልካቾች ከግማሽ በላይ መቀነሳቸው ባለሙያዎቹን እንዳስደነገጣቸው ገልፀዋል፡፡ የቲያትር አዘጋጆችና ባለቤቶች…
Read 12363 times
Published in
ዜና