ዜና
Sunday, 21 May 2017 00:00
የአውሮፓ ፓርላማ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሣና ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲፈቱ ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
‹‹የፓርላማው ውሣኔ ተቀባይነት የለውም›› - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሣና የተቃዋሚ ፖለቲከኛው ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲፈቱ የሚጠይቅ የውሣኔ ሃሣብ ያሣለፈ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት ውሣኔው ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል፡፡ ፓርላማው ከትናንት በስቲያ ያሣለፈው የውሣኔ ሃሳብ በዋናነት ፖለቲከኛው…
Read 4690 times
Published in
ዜና
የኢቢሲው ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳለ ከድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ ጋር ካደረገውና ባለፈው ሳምንት በእሁድ መዝናኛ ፕሮግራም ላይ ይቀርባል ተብሎ ከተዋወቀ በኋላ በድርጅቱ የስራ ሃላፊዎች ውሳኔ ሳይተላለፍ ቀርቷል ከተባለው ቃለመጠይቅ ጋር በተያያዘ በፈቃዱ ስራውን መልቀቁን አስታወቀ፡፡ላለፉት 4 አመታት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን…
Read 11211 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 May 2017 11:29
የኤጲስ ቆጶስ ተሿሚው ዶ/ር አባ ኃይለ ማርያም መለሰ የቀረበባቸውን አቤቱታ አስተባበሉ
Written by Administrator
“እምነትና ውኃ እንጂ ቅብዐ ቅዱስም ሜሮንም አልነበረም፤ ሰውዬውም አልቀባኝም”ቅዱስ ሲኖዶሱ ከሹመታቸው በፊት ጉዳዩ እንዲጣራ አዝዟልየኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በመጪው ሐምሌ፣ 16 ኤጲስ ቆጶሳትን ትሾማለች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ በመጪው ሐምሌ ወር ኤጲስ ቆጶስነት የሚሾሙ 16 መነኰሳትንና ቆሞሳትን የመረጠ…
Read 6125 times
Published in
ዜና
ለገጣፎ የሚገኘው የወረኩማ ባርና ሬስቶራንት ባለቤት አቶ ደረጀ ሺበሺና የታላቅ ወንድሙ ሀሰን ሁሴን (ጫንያለው) በሰሜን ሸዋ ዞን መንዝና ማማምድር ወረዳ፣ ቆሎ ማርገፊያ ቀበሌ በጥይት መገደላቸው አስደንጋጭ ሆኗል፡፡ ፖሊስ የገዳዮቹን ማንነትና የግድያውን መንስኤ ለማጣራት ምርመራ መጀመሩን ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ሟች ወንድማማቾች ወደ…
Read 11052 times
Published in
ዜና
የመኢአድ እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች፤ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻችንን እንዳንጠይቅ ተከለከልን ሲሉ ያማረሩ ሲሆን ታሳሪዎች ከሚደርስባቸው እንግልት የተነሳ ለከፍተኛ የጤና ችግር እየተጋለጡ ነው ብለዋል፡፡የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት እና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች በጋራ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤ ማክሰኞ ግንቦት 8 ቀን…
Read 2221 times
Published in
ዜና
መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች 15 አጀንዳዎችን ለድርድር አቅርበዋልፌደራሊዝሙ እንደገና እንዲዋቀር አጀንዳ ቀርቧል ከገዥው ፓርቲ ጋር ለድርድር የተቀመጡት ኢዴፓ እና መኢአድን ጨምሮ 5 ፓርቲዎች የፀረ ሽብር አዋጁና የፌደራል ስርአቱ እንዲሻሻሉ የሚጠይቁትን ጨምሮ 15 አጀንዳዎችን ለድርድር ማቅረባቸው ታውቋል፡፡ ኢዴፓ፣ መኢአድ፣…
Read 5590 times
Published in
ዜና