ስፖርት አድማስ
22 አስደናቂ ሁኔታዎች ከጨዋታ ውጭን የምትቆጣጠረው ኳስአል ሪሃላ Al Rihla ለ22ኛው የዓለም ዋንጫ በአዲዳስ የተሰራች ኳስ ናት፡፡ የዓለም ዋንጫዋ ኳስ እውነተኛ መረጃን ለVAR ባለሙያዎች የምታስተላልፍ፤ ፊፋ ለመጀመርያ ጊዜ ተግባራዊ ከሚያደርገውና በከፊል አውቶሜትድ ከሆነ የኦፍሳይድ መቆጣጠርያ ቴክኖሎጂ ጋር በመናበብ የምትሰራም ነች፡፡…
Read 1191 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በባህረሰላጤዎች የተከከበችኳታር ልዩ መልክዓምድር ያላት አገር ናት። በምዕራብ እስያ የምትገኝ ሲሆን በሰሜን ምስራቅ የኳታር ባህረሰላጤ፤ በደቡብ በኩል የሳውዲ አረቢያ ባህረሰላጤ፤ የተቀረው ግዛቷ በፋርስና በባህሬን ባህረሰላጤዎች ተከብቧል። የዓለማችንን ረጅሙን የባህር ጠረፍ በ534 ኪሜትር አስመዝግባለች፡፡ በ338 ጫማ ከፍታዋ ከዓለማችን ረባዳማ ስፍራዎች በሁለተኛ…
Read 1143 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዳዲስ ታሪኮችና ክብረወሰኖች ይመዘገቡበታል፡፡አዲስ አድማስ ከኢትዮጵያ ከተጋበዙት ሚዲያዎች አንዱ ነው፡፡በትንበያ እየተሟሟቀ ነው፡፡ አርጀንቲና፤ ብራዚል፤ ፈረንሳይና ጀርመን ለዋንጫው ተጠብቀዋል፡ ከ5 ቢሊዮን በላይ ተመልካች፤ ከ7 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ22ኛው የዓለም ዋንጫ አንድ ወር የቀረው ሲሆን አዘጋጇ ኳታር በአረቡ ዓለም በታሪክ ለመጀመርያ ጊዜ…
Read 1725 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሳምንቱ አጋማሽ ላይ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ይፋ ባደረገው መግለጫ በኢትዮጵያ ስፖርት ታሪክ በፈርቀዳጅና የላቀ አስተዋፅኦቸው የሚታወቁት ጋሽ ፍቅሩ ኪዳኔ በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን አስታውቋል፡፡ የስፖርት ማህበሩ በመግለጫው እንደጠቀሰው ጋሽ ፍቅሩ፤ የቅዱስ ጊዮርጊስ የተመዘገቡ የልብ ደጋፊና ባለታሪክ፣ በስፖርት…
Read 1002 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኳታር የሚካሄደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ሊጀመር ከ2 ወራት ያነሰ ግዜ ቀርቷል፡፡ በዓለም ዋንጫው የሚሳተፉ 32 አሰልጣኞች እና የሚያገኙት ዓመታዊ የደሞዝ ክፍያ በማጥናት ደረጃቸውን ይፋ ያደረገው ታዋቂው የስፖርት ፋይናንሻል ጉዳዮች ተንታኝ ፋይናንስ ፉትቦል ነው፡፡ የጀርመን ዋና አሰልጣኝ ሃንስ ዴይተር 6.5 ሚሊዮን…
Read 20966 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 24 September 2022 16:57
32ኛው ዋና አሰልጣኝ ውበቱና የ22ኛው ዓለም ዋንጫ 32 አሰልጣኞች አመታዊ ደሞዝ
Written by ግሩም ሠይፉ
ዋና አሰልጣኝ ውበቱ አባተ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ለሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በሃላፊነት ይዘው እንደሚቀጥሉ ታውቋል፡፡ የብሄራዊ ቡድን ሃላፊነቱን ከሁለት ዓመት በፊት መስከረም 18 ላይ ይዘው የነበሩት አሰልጣኙ በመጀመርያ ስራ ዘመናቸው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በካሜሮን በተስተናገደው 33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ይዘው የቀረቡ ሲሆን፤…
Read 1225 times
Published in
ስፖርት አድማስ