ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
 ለሶስት የትግራይ ክለቦች መቀለ 70 እንደርታ፣ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርስቲና ስዑል ሽረ መልሶ ማቋቋሚያ ከ500 ሚሊዮን ብር በላይ በዘመቻ ሊሰባሰብ ነው። “ክለቦቻንን እንታደግ” በሚል መሪ ቃል ከ60 ቀናት በኋላ የሚካሄደው ዘመቻው ክለቦቹን ከመፍረስ ለማዳን መሆኑ ታውቋል።ባለፉት ሶስት ዓመታት በክልሉ ተፈጥሮ በነበረው…
Rate this item
(1 Vote)
 ኢትዮጵያ ባለፉት 18 የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናዎች 33 የወርቅ ሜዳልያዎች አስመዝግባለች፡፡ እነዚህን የዓለም ሻምፒዮና 33 የወርቅ ሜዳልያዎች 19 የተለያዩ አትሌቶች የተጎናፀፏቸው ሲሆን 17 በሴቶች እንዲሁም 16 በወንዶች የተገኙ ናቸው፡፡ 17 የወርቅ ሜዳልያዎች በ10ሺ ሜትር (9 በወንዶች እና 3 በሴቶች)፤ 9 የወርቅ…
Saturday, 01 July 2023 00:00

ቡዳፔስት 2023

Written by
Rate this item
(0 votes)
• ለኢትዮጵያ ቡድን የተመረጡ ዕጩ አትሌቶች ታውቀዋል• የመስተንግዶው እድል ወደ አውሮፓ ያጋድላል፣ በአፍሪካ አንዴም አልተዘጋጀም• ለሐንጋሪ 200 ሺ በላይ የስታድዮም መግቢያ ትኬቶች ተሸጠዋል• በ2002 አሬጎን ላይ ከ241.5 ሚ.ዶላር በላይ ተንቀሳቅሷል• በ2017 ለንደን ላይ ከ700 ሺ በላይ ትኬቶቹ ተሸጠዋል• በ2025 ቶኪዮ፣…
Rate this item
(1 Vote)
እውቅና ማግኘት ጀምሯል 3ኛው ኬሮድ የጎዳና ላይ ሩጫ ሐምሌ 8 እና 9 በወልቂጤ ከተማ በ15 ኪሎሜትር ውድድር እንደሚካሄድ ታወቀ። የጎዳና ሩጫው ከመላው ኢትዮጵያ ከ1000 በላይ አትሌቶች እንደሚሳተፉበትና “ለሠላማችን እንሮጣለን” በሚል መርህ እንደሚካሄድ አዘጋጆች ገልፀዋል። የኬሮድ የልማትና የስፖርት ማህበር ፕሬዚዳንት ተሰማ…
Saturday, 03 June 2023 19:54

በቡዳፔስት 2023

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 * ሐንጋሪ ለዝግጅቱ እስከ 200 ሚሊዮን ዶላር አውጥታለች * ከ180ሺ በላይ ትኬቶች ተሸጠዋል። ከ2500 በላይ አትሌቶች ይሳተፋሉ። በሐንጋሪ መዲና ቡዳፔስት ከ77 ቀናት በኋላ 19ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ይጀመራል። ሻምፒዮናው በምስራቅ አውሮፓ ሲካሄድ ለመጀመርያ ጊዜ ነው። የዓለም አትሌቲክስ ማህበር እንዳስታወቀው ሻምፒዮናው…
Saturday, 20 May 2023 20:14

አስራት ሀይሌ ( ጎራዴው )

Written by
Rate this item
(0 votes)
አስቸኳይ ድጋፍ ለሕክምናው ይፈልጋል። በቀዶጥገና ለሚያስፈልገው ህክምና ብቻ ከ35 ሺህ ዶላር በላይ መክፈል ይጠበቅበታል። ባለፈው ሰሞን በጎፈንድ ሚ የተሰበሰበለት 14ሺ ዶላር እየደረሰ ነው። የኢትዮጵያን እግር ኳስ ከ53 ዓመታት በላይ አገልግሏል ድጋፍ ለማድረግ ሁለቱ የባንክ አካውትት ቁጥሮች ~በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000544405617…
Page 6 of 92