Error
  • JUser: :_load: Unable to load user with ID: 62

ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
ለ28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን ይፈጠራልከ2 ሳምንት በኋላ በጋቦንና ኢኪቶሪያል ጊኒ የሚዘጋጀው 28ኛው የአፍሪካ ዋንጫ አዲስ ሻምፒዮን እንደሚያሳይ ተገመተ፡፡ በአፍሪካ ዋንጫው ላይ የአህጉሪቱ ታላላቅ የእግር ኳስ ብሔራዊ ቡድኖች አለመገኘታቸው አንድ ልዩ ገፅታ ሲሆን ለፍፃሜው ማለፍ ከቻሉት 16 አገራት 5 ብቻ…
Rate this item
(0 votes)
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በለንደን በሚደረገው 30ኛው ኦሎምፒያድ ላይ ኢትዮጵያ በሚኖራት ተሳትፎ የሚመዘገበውን ውጤት ከአራት አመት በፊት ቤጂንግ ከተገኘው በ40 በመቶ የማሳደግ ዓላማ እንዳለው ገለፀ፡፡ አጠቃላይ ዝግጅቱን ከ1 ዓመሩን ያስታወቀው ኮሚቴው በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን 60 አሰልጣኞችና ሌሎች ባለሙያዎች እንዲሁም በለንደን ኦሎምፒክ…
Rate this item
(0 votes)
ዓለም አቀፍ የስፖርት እንቅስቃሴ በሚቀጥሉት 4 ዓመታት በእድገት መቀጠሉ የማይቀር ቢሆንም የታላላቅ መድረኮች አዘጋጆች በውድድርና መዝናኛ መካከል ያለውን ድንበር መለየት እንደሚቸግራቸው በፕራይስዎተርሃውስ ኩፐርስ የተሰራ ሪፖርት አመለከተ፡፡ በሚቀጥሉት 4 ዓመታት ከዓለም ስፖርት እንቅስቃሴ የሚገኘው አጠቃላይ ገቢ 145.3 ቢሊዮን ዶላር እንደሚደርስ የገመተው…
Rate this item
(0 votes)
ከወራት በፊት በተካሄደው 61ኛው የፊፋ ኮንግረስ ላይ የፊፋን ቋሚ ኮሚቴ እንደገና ለማቋቋም በተላለፈው ውሳኔ በተያያዘ እያንዳንዱ አባል ሀገርተወካይ እንዲኖረው ኮንግረሱ ያሳለፈውን ውሳኔ ወደ ተግባር ሲሸጋገር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት አቶ ሳህሉ ገ/ወልድ የፊፋ ስትራቴጂክ ኮሚቴ አባል ሆነው መመረጣቸውን የኢትዮጵያ…
Rate this item
(0 votes)
በ2012 በምርጥ ችሎታና ወጣት ተጨዋቾች የተገነባው የጀርመን ብሄራዊ ቡድን በዩሮ 2012 ላይ የስፔንን የበላይነት እንደሚያቆም፤ በዩናይትድ አረብ ኢምሬትስ፣ በቻይና እና በአሜሪካ ሜጀር ሶከር ሊግ ያሉ ክለቦች በፋይናንስ አቅማቸው መጠናከር መቀጠላቸው፤ በኢኳቶርያል ጊኒና ጋቦን አዘጋጅነት በሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ በርካታ ሃያላን ብሄራዊቡድኖች…
Rate this item
(1 Vote)
የቲዬሪ ሆንሪ ወደ አርሰናል በ2 ወራት የውሰት ውል የሚመለስበት ሁኔታ የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አርሴን ቬንገር ገለፁ፡፡ ለተጨዋቹ ዝውውር እውን መሆን በአርሰናል እና በሬድ ቡልስ ክለብ መካከል በዋስትና የሚደረገው ስምምነት ወሳኝ እንደሚሆን ቤንገር ተናግረዋል፡፡በአሜሪካ ሜጀር ሶከር ሊግ ተወዳዳሪ በሆነው የኒውዮርኩ…