ስፖርት አድማስ
30ኛው አፍሪካ ዋንጫ ዛሬና ነገ ለደረጃ እና ለዋንጫ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይፈፀማል፡፡ ዛሬ በደረጃ ጨዋታ አዘጋጇ አገር ኢኳቶርያል ጊኒ ከዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ሲጫወቱ ነገ ደግሞ ኮትዲቯርና ጋና በዋንጫ ፍልሚያ ይፋጠጣሉ፡፡ የምእራብ አፍሪካ ጎረቤታሞች የሆኑት ኮትዲቯርና ጋና በአፍሪካ ዋንጫ የፍፃሜ ጨዋታ ሲገናኙ ሁለተኛቸው…
Read 2849 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በስፖርቱ በማርኬቲንግና በኢንቨስትመንት ያሉ እንቅስቃሴዎችን ለማነቃቃት በሚል ዓላማ 1ኛው ስፖርት ኤግዚቢሽን ባዛር ተዘጋጀ፡፡ በጂኤምኤስ ፕሮሞሽንና በፈለቀ ደምሴ የኮምኒኬሽን ስራዎች የተዘጋጀው ኤግዚብሽንና ባዛር ከመጋቢት 5 እስከ 9 በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ይካሄዳል፡፡ በኤግዚቢሽንና ባዛሩ ላይ ለመሳተፍ በፌደራል ስፖርት ኮሚሽን ምዝገባ እየተከናወነ…
Read 2003 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 31 January 2015 12:54
በተጨዋቾች የዝውውር ገበያ የአውሮፓ አትራፊነት፤ የኢትዮጵያ ኋላቀርነትና የአፍሪካ ባርነት]
Written by ግሩም ሠይፉ
ፊፋ የዓለም እግር ኳስ የተጫዋቾች ዝውውር ሪፖርትን ሰሞኑን ይፋ አድርጓል፡፡ ሪፖርቱ እንዳመለከተው በ2014 እኤአ በዓለም እግር ኳስ 13090 ፕሮፌሽናል ተጨዋቾችን ያሳተፉ ግብይቶች ነበሩ፡፡ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወጭ እንደሆነም ታውቋል፡፡ የተጨዋቾች ብዛትና ዋጋ እድገት ማሳየቱን የገለፀው ሪፖርት፤ የዓለም ዋንጫ ስለተካሄደበት…
Read 3476 times
Published in
ስፖርት አድማስ
2015 እኤአ ከገባ በኋላ ባለፈው አንድ ወር የኢትዮጵያ ማራቶኒስቶች በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የተካሄዱ የማራቶን ውድድሮችን እያሸነፉ ናቸው፡፡ የትናንቱን የዱባይ ማራቶን ጨምሮ ከአራት በላይ ውድድሮችን የኢትዮጵያ አትሌቶች በፍፁም የበላይነት አሸንፈዋል፡፡ በሌላ በኩል ኢትዮጵያውያኑ በሚቀጥሉት አራት ወራት በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች በሚደረጉ ትልልቅ…
Read 2421 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 1.3 ሚሊዮን ብር ከህጻናትና፣ ሴቶች፣ አረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን ጋር ለሚሰሩ 4 ሀገር በቀል ድርጅቶችን አበረከተ፡፡ ገንዘቡ ከወራት በፊት ከ40ሺ በላይ ስፖርተኞችን ባሳተፈው 14ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10ኪ.ሜ ሩጫ በተያያዘ በተደረገው የዕርዳታ ማሰባሰብ ስራ የተገኘ ነው ፡፡ ከዘንድሮ…
Read 2484 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ዋጋ በመወደዱ የኢቢሲ ቀጥታ ስርጭት አጠያያቂ ሆኗልአልጄርያ ፤ጋና፤ ካሜሮን፤ ኮትዲቯርና ደቡብ አፍሪካ ተጠብቀዋልየአውሮፓ ክለቦች 30 ምርጥ አፍሪካውያን በማጣት ለ1 ወር ይቃወሳሉተጨዋቾቹ በ60 አገራት የሚጫወቱና እስከ 701 ሚሊዮን ዩሮ ዋጋ ያላቸው ናቸው30ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በምድብ 1 የሚገኙት አዘጋጇ ኢኳቶርያል ጊኒ ከኮንጎ…
Read 3687 times
Published in
ስፖርት አድማስ