ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ ዘንድሮ ለ4ኛ ጊዜ የሚሳተፈው የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ወደ ሁለተኛ ዙር ለመግባት በወሳኝ የመልስ ጨዋታ ባህርዳር ስታድዬም ላይ የናይጄርያውን ዋሪ ዎልቭስ ያስተናግዳል፡፡ ሁለቱ ክለቦች ከ2 ሳምንት በፊት በናይጄሪያ ዋሪስ ታውንስ ሺፕ ስታዲየም ባደረጉት ጨዋታ ዋሪ ዎልቭስ…
Read 1255 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ባለፉት ሁለት ወራት ለ9 የወዳጅነት ጨዋታ ጥያቄዎች ቀርበውለት በተለያዩ ምክንያቶች ሳይጠቀማቸው መቅረቱን አስታወቀ። የፌደሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ለመገናኛ ብዙሃናት በኢሜል ባሰራጨው መግለጫ የፌደሬሽኑ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በህጋዊ መንገድ ለሚቀርቡ የወዳጅነት ጨዋታ ጥያቄዎች ተገቢው ምላሽ በአፋጣኝ መስጠቱ እንደሚታመንበት…
Read 1198 times
Published in
ስፖርት አድማስ
41ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በቻይናዋ ጉያንግ ከተማ ላይ ዛሬ ሲካሄድ ባለፉት ሁለት ሻምፒዮናዎች ላይ ኢትዮጵያ በኬንያ የተወሰደባትን ብልጫ ለመመለስ ተስፋ ተደርጓል፡፡ በሁለቱም ፆታዎች 24 አትሌቶችን የሚያሳትፈው የኢትዮጵያ ቡድን ባለፈው ሰኞ ምሽት ወደ ስፍራው የተጓዘ ሲሆን ከኬንያ ባሻገር ከምስራቅ አፍሪካ…
Read 3535 times
Published in
ስፖርት አድማስ
“በመስተንግዶ አጉላልተን ሳይሆን በሜዳችን ተጫውተን ማሸነፍ እንፈልጋለን” ዳዊት ፍቃዱበ2015 የአፍሪካ ክለቦች ኮንፌዴሬሽን ካፕ እየተሳተፈ የሚገኘው የደደቢት እግር ኳስ ክለብ ወደ ሁለተኛ ዙር ማጣርያ የመግባት እድሉን በሜዳው በሚያደርገው ጨዋታ ይወስናል፡፡ ከሳምንት በኋላ የናይጄርያውን ዋሪ ዎልቭስን በመልስ ጨዋታ ባህር ዳር ላይ የሚያስተናግደው…
Read 1055 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 28 March 2015 09:27
በ40 የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናዎች የኢትዮጵያ የሜዳልያ ውጤቶች (በቅንፍ ያለው የኬንያ ነው)
Written by ግሩም ሠይፉ
በአዋቂ ወንዶች 12 ኪ.ሜበግል -10 ወርቅ፤ 5 ብር፤ 6 ነሐስ (14 ወርቅ፣ 15ብር፣ 14 ነሐስ)በቡድን - 8 ወርቅ፤ 13 ብር፤ 6 ነሐስ (24 ወርቅ፣ 3ብር፣ 3 ነሐስ)በአዋቂ ወንዶች ከ6 እስከ 8 ኪ.ሜ (ከ1998-2006 እ.ኤ.አ)በግል - 6 ወርቅ፤ 2 ብር፤ 1…
Read 1102 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በመላው አፍሪካ ጨዋታዎች የደርሶ መልስ ማጣርያ የመጀመርያ ጨዋታቸው ዛሬ የካሜሮን አቻቸውን ያስተናግዳሉ፡፡ ጨዋታው ባለፈው ሰሞን 12ኛው የአፍሪካ ወጣቶች የአትሌቲክስ ሻምፒዮናን በብቃት ባስተናገደው አዲስ አበባ ስታድዬም ሲከናወን የስፖርት አፍቃሪው የሚኖረው ድጋፍ ለውጤቱ ማማር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ይኖረዋል፡፡ የግብፅ…
Read 1648 times
Published in
ስፖርት አድማስ