ስፖርት አድማስ
15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በቤጂንግ ከተማ የወፍ ጎጆ ስታድዬም ዛሬ ይጀመራል፡፡ የመክፈቻው ውድድር የመጀመርያው የወርቅ ሜዳልያ የሚሸለምበት የወንዶች ማራቶን ነው፡፡ ኬንያ ባለፉት ሁለት ዓመታት ሁለት የማራቶን ሪከርድ የሰበሩ አትሌቶችን በማሳተፏ ከፍተኛ ግምቱን ትወስዳለች፡፡ ተቀናቃኛቸው የዓለም ሻምፒዮና የብር ሜዳልያ የወሰደው ሌሊሳ…
Read 2414 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእንግሊዙ አትሌቲክስ ዊክሊ ባለፉት 40 ዓመታት የተደረጉትን 14 የዓለም ሻምፒዮናዎች የውጤት ታሪክ በመዳሰስ ባጠናከረው ዝርዝር ዘገባ መሰረት አሜሪካ ፤ ጃማይካ፤ ራሽያ፤ ኬንያ፤ ጀርመን እና ኢትዮጵያ እንዲሁም ፈረንሳይ፤ቻይና እና እንግሊዝ በተለይ በአትሌቲክስ ውድድድሮች ውጤታማነት ከፍተኛውን ነጥብ በማስመዘገብ እስከ 10 ባለው ደረጃ…
Read 1180 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ክፍል አንድ15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከሳምንት በኋላ በቻይና ዋና ከተማ ቤጂንግ ይጀመራል፡፡ 29ኛው ኦሎምፒያድን ከ7 ዓመት በፊት በድምቀት ባስተናገደው ታላቁ የወፍ ጎጆ ስታድዬም ለሁለት ሳምንታት የሚካሄድ ነው፡፡ የወፍ ጎጆ የተባለው ዘመናዊ ስታድዬም ኦሎምፒክን ያስተናገደው እስከ 80ሺ ተመልካች በመያዝ ነበር፡፡ ለዓለም…
Read 2397 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአሜሪካው የትራክ ኤንድ ፊልድ አትሌቲክስ መፅሄት ድረገፅ ለ15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከመካከለኛ ርቀት እስከ ማራቶን ባሉ የውድድር መደቦች በወቅታዊ ብቃት ላይ ተመስርቶ የሜዳልያ ትንበያ ተሰርቷል። በዚሁ የትራክ ኤንድ ፊልድ ድረገፅ ኤክስፐርቶች ትንበያ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ስኬት እንደሚኖራት የተገመተው ከወንዶች ይልቅ በሴቶች…
Read 1878 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ባለፈው ሳምንት በአቢጃታና ሻላ ሀይቅ መካከል በሚገኘው የመካከለኛው ስምጥ ሸለቆ የተካሄደው 2ኛው የተራራ ላይ ሩጫ ኢትዮ ትሬል ፈጣን እድገት እያሳየ ነው፡፡ የተራራ ላይ ሩጫው በክልሉ ያለውን የስፖርት እንቅስቃሴ በማነቃቃት፤ የቱሪስት መሳቢያ መንገዶችን በማጠናከር እና የተፈጥሮ ሃብትን በመጠበቅ ትኩረት እንዲፈጠር ከፍተኛ…
Read 1349 times
Published in
ስፖርት አድማስ
11 የኬንያ 8 የኢትዮጵያ ነው ከሁለት ሳምንት በኋላ የሚጀመረው 15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዶፒንግ ዙርያ በተፈጠሩ አወዛጋቢ አጀንዳዎች መጥፎ ድባብ እያጠላበት ነው፡፡በጀርመን ብሮድካስት ኩባንያ (ARD/WDR) እና በእንግሊዙ ሰንደይ ታይምስ ከሳምንት በፊት በዶፒንግ ማጭበርበር ዙሪያ የወጡ መረጃዎች ከመቶ በላይ አትሌቶችን በዶፒንግ…
Read 3101 times
Published in
ስፖርት አድማስ