ስፖርት አድማስ

Rate this item
(3 votes)
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በታሪኩ ለ2ኛ ጊዜ በቻን ውድድር ላይ የሚሳተፍበትን እድል በሜዳው ሊወስን ነው፡፡ ዋልያዎቹ በአገር ውስጥ ተጨዋቾች ብቻ በሚካሄደው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ የመጨረሻ የማጣርያ የመልስ ጨዋታ ላይ በአዲስ አበባ ስታድዬም ነገ የሚገናኙት ከብሩንዲ ጋር ነው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ከሳምንት በፊት…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ ቦክስ ስፖርት ፌደሬሽን በ2008 ዓ.ም የገቢ አቅም በሚያጠናክሩ፤ ዓለም አቀፍ ተሳትፎን በሚያመቻቹ እና የክለቦችን ንቁ ተሳትፎ በሚያሳድጉ ውድድሮች ለመስራት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት የቦክስ ስፖርት ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚዎች፤ የክለብ አመራሮችና የኢቢኤስ ቴሌቭዥን አመራሮች በሆቴል ዲኦሎፖል ባደረጉት ስብሰባ የ2007 ዓ.ም…
Rate this item
(4 votes)
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከመቼውም ጊዜ በላቀ ፈታኝ ሂደት ውስጥ ይገኛል፡፡ በዋና አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ለሚመሩት ዋልያዎች ዓመቱ በሴካፋ፤ በቻን፤ በአፍሪካ ዋንጫና በዓለም ዋንጫ ማጣርያና ዋና ውድድር ጨዋታዎች የተጨናነቀ ነው፡፡ ከ2 ዓመት በፊት ብሄራዊ ቡድኑ ደርሶበት ወደነበረው የተሻለ የፉክክር ደረጃ መመለሱን…
Rate this item
(0 votes)
የእርሻና ግብርና ጥምር ተመራማሪው አቶ ደቻሳ ጅሩ ከሳምንት በፊት በቀረበው ቃለምልልስ በአትሌቲክስ የቡድን ስራን ከወፎች በረራ መማር እንደሚቻል በምሳሌነት አንስተው ያደረጉትን ምርምር አብራርተዋል፡፡ በተጨማሪም የአየር ሁኔታና የቦታ ተስማማሚነት በተመለከተ አጭር ገለፃም ነበራቸው፡፡ በዓለም አቀፍ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶች በሚኖራቸው ውጤታማነት የአየር…
Saturday, 03 October 2015 10:29

“ቴኳንዶ ማለት ህይወት ነው”

Written by
Rate this item
(22 votes)
በአፍሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በቴኳንዶ ሙያ ኮሪያ ድረስ ሄዶ ቴኳንዶ የተማረ ብቸኛው አፍሪካዊ ኢትዮጵያዊ ብቸኛው የማስተር ማዕረግ ያለው አሰልጣኝ ነው - ማስተር አብዲ ከድር፡፡ ባለፈው ነሐሴ ወር በቡልጋሪያ ሶፊያ ዓለም አቀፉ-የቴኳንዶ ፌዴሬሽን (ITF) የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት ሲያከብር ለሙያው ላበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ…
Rate this item
(1 Vote)
ከእርሻና እና ደን ተመራማሪው አቶ ደቻሳ ጅሩ ጋር በኢትዮዽያ አትሌቲክስ ዙርያ ያደረግነውን ቃለምልልስ ሰፊ ነበር፡፡ የመጀመርያውን ክፍል ባለፈው ሳምንት ማስነበባችን የሚታወስ ነው፡፡ አቶ ደቻሳን ተዋውቀናቸዋል፡፡ ስለሙያቸው ገለፃ አድርገው፤ ከአትሌቲክስ ስፖርት እንዴት እንዳዛመዱት አብራርተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሳይንስን በመቅረብ መንቀሳቀስ እንዳለበት የሚመክሩት…