ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በታሪኩ ለ2ኛ ጊዜ በቻን ውድድር ላይ የሚሳተፍበትን እድል በሜዳው ሊወስን ነው፡፡ ዋልያዎቹ በአገር ውስጥ ተጨዋቾች ብቻ በሚካሄደው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ የመጨረሻ የማጣርያ የመልስ ጨዋታ ላይ በአዲስ አበባ ስታድዬም ነገ የሚገናኙት ከብሩንዲ ጋር ነው፡፡ ሁለቱ ቡድኖች ከሳምንት በፊት…
Read 3687 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ቦክስ ስፖርት ፌደሬሽን በ2008 ዓ.ም የገቢ አቅም በሚያጠናክሩ፤ ዓለም አቀፍ ተሳትፎን በሚያመቻቹ እና የክለቦችን ንቁ ተሳትፎ በሚያሳድጉ ውድድሮች ለመስራት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ ባለፈው ሳምንት የቦክስ ስፖርት ፌዴሬሽን ስራ አስፈፃሚዎች፤ የክለብ አመራሮችና የኢቢኤስ ቴሌቭዥን አመራሮች በሆቴል ዲኦሎፖል ባደረጉት ስብሰባ የ2007 ዓ.ም…
Read 3116 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከመቼውም ጊዜ በላቀ ፈታኝ ሂደት ውስጥ ይገኛል፡፡ በዋና አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ለሚመሩት ዋልያዎች ዓመቱ በሴካፋ፤ በቻን፤ በአፍሪካ ዋንጫና በዓለም ዋንጫ ማጣርያና ዋና ውድድር ጨዋታዎች የተጨናነቀ ነው፡፡ ከ2 ዓመት በፊት ብሄራዊ ቡድኑ ደርሶበት ወደነበረው የተሻለ የፉክክር ደረጃ መመለሱን…
Read 4078 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የእርሻና ግብርና ጥምር ተመራማሪው አቶ ደቻሳ ጅሩ ከሳምንት በፊት በቀረበው ቃለምልልስ በአትሌቲክስ የቡድን ስራን ከወፎች በረራ መማር እንደሚቻል በምሳሌነት አንስተው ያደረጉትን ምርምር አብራርተዋል፡፡ በተጨማሪም የአየር ሁኔታና የቦታ ተስማማሚነት በተመለከተ አጭር ገለፃም ነበራቸው፡፡ በዓለም አቀፍ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶች በሚኖራቸው ውጤታማነት የአየር…
Read 4146 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካም ሆነ በኢትዮጵያ በቴኳንዶ ሙያ ኮሪያ ድረስ ሄዶ ቴኳንዶ የተማረ ብቸኛው አፍሪካዊ ኢትዮጵያዊ ብቸኛው የማስተር ማዕረግ ያለው አሰልጣኝ ነው - ማስተር አብዲ ከድር፡፡ ባለፈው ነሐሴ ወር በቡልጋሪያ ሶፊያ ዓለም አቀፉ-የቴኳንዶ ፌዴሬሽን (ITF) የተመሰረተበትን 60ኛ ዓመት ሲያከብር ለሙያው ላበረከተው የላቀ አስተዋፅኦ…
Read 12042 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከእርሻና እና ደን ተመራማሪው አቶ ደቻሳ ጅሩ ጋር በኢትዮዽያ አትሌቲክስ ዙርያ ያደረግነውን ቃለምልልስ ሰፊ ነበር፡፡ የመጀመርያውን ክፍል ባለፈው ሳምንት ማስነበባችን የሚታወስ ነው፡፡ አቶ ደቻሳን ተዋውቀናቸዋል፡፡ ስለሙያቸው ገለፃ አድርገው፤ ከአትሌቲክስ ስፖርት እንዴት እንዳዛመዱት አብራርተዋል፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሳይንስን በመቅረብ መንቀሳቀስ እንዳለበት የሚመክሩት…
Read 3868 times
Published in
ስፖርት አድማስ