ስፖርት አድማስ
4ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ (ቻን) በሩዋንዳ አዘጋጅነት ዛሬ የሚጀመር ሲሆን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባለፈው ሐሙስ ተጉዟል። አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ በተሳትፏቸው ከምድብ ማለፍን እንደውጤት ግብ አስቀምጠዋል፡፡ ቡድናቸው ግብ በማስቆጠር ያሉበትን ችግሮች ያሻሻለበት ዝግጅት ማድረጉን የተናገሩት ዋና አሰልጣኙ፤ የሴካፋ ተመክሮና…
Read 2350 times
Published in
ስፖርት አድማስ
4ኛው የአፍሪካ አገራት የእግር ኳስ ሻምፒዮንሺፕ ‹‹ቻን 2016›› ከጥር 7 እስከ 29 በሩዋንዳ አዘጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ የቡድናቸውን 30 ተጨዋቾች ለዝግጅት ጠርተዋል፡፡ በ‹‹ቻን 2016›› የሚካፈሉ ብሄራዊ ቡድኖች መካከል አንዳንዶቹ የተጨዋቾች ዝርዝራቸውን ሲያሳውቁ ሌሎች ደግሞ…
Read 3291 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሜሲ እንዲሸለም አስተያየቶች በዝተዋል ሮናልዶ ገና 7 የውድድር ዘመናት እጫወታለሁ ይላል ኔይማር እጩ መሆኑ አርክቶታል ያያ ቱሬ ለ5ኛ ጊዜ የአፍሪካ ኮከብ ሊሆን ይችላል በ2015 የፊፋ የወርቅ ኳስና ሌሎች የሽልማት ዘርፎች የሚፎካከሩት የመጨረሻዎቹ እጩዎች ከ2 ሳምንታት በፊት የተገለፁ ሲሆን አሸናፊዎቹ ከወር…
Read 4217 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በረጅም ርቀት የምንግዜም ምርጥ አትሌቶች ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡የአትሌቲክስ ዊክሊ አንባቢዎች ያደረጉት ምርጫና የውጤት ደረጃዎች በሁለቱም የፆታ መደቦች ጉድለት አለባቸው፡፡በወንዶች ሆነ በሴቶች ከ1 እስከ 3 ያሉት ደረጃዎች የኢትዮጵያውያን መሆን ነበረበት፡፡በወንዶች ኃይሌ በአንደኝነት መመረጡ ቢያስማማም፤ የቀነኒሳ እና የአበበ ቢቂላ ደረጃ ግን አያሳምንም፡፡ በሴቶች…
Read 4681 times
Published in
ስፖርት አድማስ
መስተንግዶው ስኬታማ ነበር ኡጋንዳ ከሩዋንዳ ለዋንጫ፣ ኢትዮያ ከሱዳን ለደረጃ ይጫወታሉ ዮሐንስ ሳህሌ ከቻን በፊት መገምገም አለባቸው የስታድዮሞች አቅምና የመንግስት ፍላጎት አርክቶናል - የሴካፋ ዋና ፀሃፊ ኒኮላስ ሙንሶኜ ላለፉት ሁለት ሳምንታት በባህርዳር፤ ሐዋሳ እና አዲስ አበባ ስታድዬሞች ሲካሄድ የቆየው 38ኛው የዲኤስቲቪ…
Read 3019 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 28 November 2015 14:40
ስፖርት በቅብብሎሽ የሚካሄድ ነው ልምድና እውቀት ካላቸው ጋር መስራት ያስፈልጋል
Written by ግሩም ሠይፉ
አሰልጣኝ አስራት ኃይሌበኢትዮጵያ እግር ኳስ በክለብ እና በብሄራዊ ቡድን ደረጃ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱ ባለሙያዎች አንዱ አንጋፋው አሰልጣኝ አስራት ኃይሌ ነው፡፡ በአሰልጣኝነት ከ25 ዓመታት በላይ በክለብ፤ በተስፋ ቡድኖች እና በዋና ብሄራዊቡድንውስጥ ሰፊ የስራ ልምድ ያለው አስራት፤ በርካታ የዋንጫ…
Read 3299 times
Published in
ስፖርት አድማስ