ስፖርት አድማስ
ባለፈው ሳምንት በ2013 የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌደሬሽን ካፕ ላይ ከሜዳ ውጭ የተጫወቱት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ደደቢት በሰፊ የግብ ልዩነት ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈው ወደ መጀመርያ ዙር ማጣርያ የሚገቡበትን እድል አሰፉ፡፡ በአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮንስ ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ካዛንዚባሩ ጃምሁሪ ጋር ተገናኝቶ…
Read 6809 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ጣፋጭ እና ጋዜጠኞችየዋልያዎቹን የአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ በቀጥታ በስፍራው ተገኝቶ ለመከታተል እድሉን ያገኘን ጋዜጠኞች ከብሄራዊ ቡድኑ ጋር ወደ ጆሃንስበርግ የበረርነው በአንድ ቦይንግ ነበር፡፡ ደቡብ አፍሪካ የገባነው የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የመክፈቻ ስነስርዓት በጆሃንስበርግ ሶከር ሲቲ ስታደዬም ሊደረግ በዋዜማው ነበር፡፡ ዋልያዎቹ ኔልስፕሪት ሲቀመጡ…
Read 6649 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 02 February 2013 16:14
‹‹መርዳት እየቻልኩ እንቅፋት ሲገጥመኝ ሆድ ብሶኝ ነው ያለቀስኩት›› አዳነ ግርማ
Written by ግሩም ሠይፉ
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያውን ጐል በማስቆጠር ታሪክ ሠርተሃል፡፡ በዚህ ጨዋታ ብቸኛው ባለታሪክ እኔ ሳልሆን ብሔራዊ ቡድኑ ነው፡፡ቡድኑ ኢትዮጵያን ከ31 ዓመት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ እንድትሳተፍ አብቅቷል፡፡ስለዚህም ለማንኛውም ስኬት የቡድኑ አስተዋጽኦ ቀዳሚ ነው፡፡ያስቆጠርኩት ጐልም ቢሆን የቡድን ሥራ ነው፡፡ጐሉን እኔ…
Read 5454 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያውያን ስደተኞችና እግር ኳስ በደቡብ አፍሪካበደቡብ አፍሪካ በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በርካታ ናቸው። የ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ድል እንዲቀናው ስታዲየም ገብተው ድጋፋቸውን በመስጠት ከፍተኛ እንቅስቃሴ አድርገዋል፡፡ ድጋፍ አሰጣጣቸውም ከጨዋታው ቀጥሎ የዓለም አቀፍ ብዙሃን መገናኛውን ቀልብ ከሳበ ጉዳይ አንዱ ሆኖ…
Read 5381 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከ31 ዓመት በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ ሲሳተፍ ክስተቱ ታሪካዊ መስሏል፡፡ ገና በጅምሩ የብሔራዊ ቡድኑ ተሳታፊነት በአስደናቂ ሁኔታዎች እና ድባቦች የታጀበ ሆኗል፡፡ በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የኢትዮጵያ ስደተኞች በደቡብ አፍሪካ በተለይ በጆሃንስበርግና የምድብ 3 ጨዋታዎች በሚደረጉባት ሬልስፕሪት አረንጔዴ ቢጫ ቀይ…
Read 6091 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ወደ ደቡብ አፍሪካ ከሚጓዙ 25 ጋዜጠኞች መካከል በአራት አጭር ጥያቄዎች የቀረበ መጠይቅ በማቅረብ የሚከተሉትን ምላሾች አግኝቷል፡፡ አራቱ ጥያቄዎች ከዚህ በታች የቀረቡት ሲሆን የስፖርት ጋዜጠኞቹ ምላሻቸውን በቅደምተከተል እንዲህ መልሰዋል1. በ29ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ለጋዜጠኞች የተፈጠረው እድል ምን ምን ስሜት ፈጠረብዎ? 2. የኢትዮጵያ…
Read 5210 times
Published in
ስፖርት አድማስ