ስፖርት አድማስ
ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ በስፖርቱ ላይ አዎንታዊም አሉታዊም ሚና ይኖራቸዋል፡፡ የተሻለ ለውጥ ወይም የባሰውን ውድቀት ይፈጥራሉ፡፡ በዓለም ዙርያ በርካታ ስፖርት አፍቃሪዎች እግር ኳስ በቀላል እና ተፈጥሯዊ ባህርያቱ እንዲቀጥል ቢፈልጉም፤ የስፖርቱ ባለሙያዎች በሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መታጀቡ የእድገት መገለጫ ነው ብለው ይከራከራሉ፡፡ በአውሮፓ…
Read 2575 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አንዳንድ ዘገባዎች በሚቀጥሉት 20 ዓመታት በዓለም እግር ኳስ ስፖርት የሮቦት ዳኞች እና የሮቦት ተጨዋቾች ማሰለፍ የሚቻልበት የስልጣኔ ደረጃ ይመጣል ይላሉ፡፡ ምናልባትም የቴክኖሎጂ ድጋፍ አስፈላጊነቱ ከታመነበት ፊፋ የተርመጠመጠበትን የሙስና ችግር የሚያጋልጥ ቴክኖሎጂ ቢፈለሰፍ ብለው የማጣጣያ ትችት ያቀረቡ መረጃዎች፤ በሚቀጥሉት ሃምሳ ዓመታት…
Read 1349 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ2015 እኤአ ሞሮኮ ወደ የምታስተናግደው 30ኛው አፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በምድብ ማጣርያ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን በሃዋሳ እያደረገ ነው። ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከአልጄርያ ጋር በአዲስ አበባ ስታድዬም በሚያደርገው ጨዋታ የምድብ ማጣርያውን የሚጀምረው ብሄራዊ ቡድኑ በሙሉ ብቃት እና ዝግጅት ማድረጉ…
Read 3491 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ከእያንዳንዱ ስኬታማ ወንድ በስተጀርባ ሴት ትኖራለች የሚለው አመለካከት ከዓለም ዋንጫው ጋር በተያያዘ ሲያነጋግር ሰንብቷል፡፡ የታዋቂ እግር ኳስ ተጨዋቾች ሚስቶች፤ እጮኛዎችና የፍቅር ጓደኞች የእንግሊዝ ሚዲያዎች ‹‹ዋግስ› የሚል ስም አውጥተውላቸዋል፡፡ ከዝነኛ ስፖርተኞች ጋር ግንኙነት ያላቸው ሴቶች እንደማለት ነው፡፡ በዓለም ዋንጫው ሰሞን ሴቶቹ…
Read 3513 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በኢትዮጵያ ስፖርት የክብር ዶክትሬት ዲግሪ ለመሸለም የበቁት ለአገሪቱ ከፍተኛ ዝና እና ክብር ያስገኙት አትሌቶች ናቸው፡፡ ባለፉት ዓመታት በአገር ውስጥ እና የውጭ አገር ዩኒቨርስቲዎች የክብር ዶክትሬት ተሸላሚዎች የነበሩት ፈር ቀዳጆቹ አትሌቶች ኃይሌ ገ/ስላሴ እና ደራርቱ ቱሉ ናቸው። ባለፈው ሰሞን ደግሞ ሁለት…
Read 3699 times
Published in
ስፖርት አድማስ
20ኛው ዓለም ዋንጫ የምንግዜም ምርጥ እንደነበር የተለያዩ ዘገባዎች፤ የስፖርት መሪዎች እና ባለሙያዎች ገልፀዋል፡፡ ጀርመን ለ4ኛ ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን በመሆን አስደናቂ ስኬት ያስመዘገበችበት ነው፡፡ የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ፌደሬሽኖች ማህበር ‹ፊፋ› ፕሬዝዳንት ሴፕ ብላተር ዓለም ዋንጫው ከ10 ነጥብ 9.25 እንደተሰጠው ተናግረዋል።…
Read 1584 times
Published in
ስፖርት አድማስ