ስፖርት አድማስ
ዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ማህበር ከ3 ዓመት በፊት AAHRUS 2019 Facts & Figures በሚል ርዕስ ልዩ የታሪክ መዝገብ አሳትሞ ነበር፡፡ ከ1973 እኤአ ጀምሮ የተካሄዱትን የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮናዎች በ147 ገፆች ይዳስሳል፡፡ ባለፉት 50 ዓመታት ሻምፒዮናውን ያዘጋጁ ከተሞች በአመዛኙ ከአውሮፓ አህጉር ናቸው።…
Read 632 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአዳዲስ ፈጠራዎች የተሞላ አጓጊ የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና እናካሂዳለን፤ የመወዳሪያው ሜዳ መቼምቢሆን የማይረሳና አውስትራሊያን በልዩ መንገድ የሚያስተዋወውቅ ይሆናል።" ልዩ ቃለ ምልልስ ከአውስትራሊያ (የWXC BATHURST 23 ዋና ስራ አስፈፃሚ ሪቻርድ ዌልሽ) • 4 ሳምንታት ቀርተዋል፤ አዲስ አድማስ ተጋብዟል • የኬንያው ፖል…
Read 706 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን አዘጋጅነት በየሁለት አመቱ የሚካሄደው የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ ቻን ለሰባተኛ ጊዜ በአልጄርያ አዘጋጅነት ትናንት ተጀምሯል፡፡ በመክፈቻው ጨዋታ ላይ በምድብ 1 የሚገኙት አልጄርያና ሊቢያ የተጫወቱ ሲሆን በዚሁም ምድብ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሞዛምቢክ ጋር ዛሬ 10 ላይ ይጫወታል፡፡የኢትዮጵያ…
Read 675 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በ127ኛው የቦስተን ማራቶን ላይ በምስራቅ አፍሪካ አትሌቶች መካከል ከፍተኛ ፉክክር የሚደረግ ሲሆን ኢትዮጵያውያኑ በወቅታዊ ብቃታቸው ውጤታማና ለአሸናፊነት ተጠብቀዋል፡፡ በወንዶች ምድብ 21 አገራትን የሚወክሉ ምርጥ የማራቶን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከመካከላቸውም ከ2 ሰዓት ከሰባት ደቂቃ በታች የሚገቡ 15 አትሌቶች መኖራቸው አስደናቂ ፉክክር የሚፈጥር…
Read 1330 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በአልጀርያ አስተናጋጅነት የሚካሄደው 7ኛው የቻን ውድድር (የአፍሪካ አገራት ሻምፒዮንሺፕ) ከሳምንት በኋላ ይጀመራል፡፡ በሻምፒዮናው ለ3ኛ ጊዜ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ዝግጅቱን በሞሮኮ እያካሄደ ነው። ዋልያዎቹ በምድብ 1 ከአዘጋጇ አገር አልጀሪያ፤ ሊቢያና ሞዛምቢክ ጋር የተደለደሉ ሲሆን፤ በምድቡ የመጀመሪያ ጨዋታው ከሞዛምቢክ ጋር፤…
Read 722 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ለ44ኛ ጊዜ በአውስትራሊያ ባቱረስት ይካሄዳል44ኛው የዓለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በአውስትራሊያዋ ባቱረስት ከተማ ከወር በኋላ ይካሄዳል፡፡ በሻምፒዮናው ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ቡድን ምርጫ ለማከናወን ከሳምንት በፊት አትሌቲክስ ፌደሬሽን 40ኛውን የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ሻምፒዮና በሱሉልታ አካሂዷል። በሁለቱም ፆታዎች በአጭርና ረጅም ርቀት በተዘጋጁ አምስት…
Read 553 times
Published in
ስፖርት አድማስ