ስፖርት አድማስ

Rate this item
(2 votes)
በአልባኒያ ሊግ ዘጠኝ ግቦችን በማስቆጠር ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ የነበረው ጋናዊው አጥቂ ራፋኤል ድዋሜና በጨዋታ መሐል ሕይወቱ ማለፉ ብዙዎችን አሳዝኗል፡፡ ተጫዋቹ የተሰለፈበት ኢግናቲያ ክለብ ከፓርቲዛኒ ጋር እየተጫወተ ባለበት ወቀት በ23ኛው ደቂቃ አካባቢ ተዝለፍልፎ የወደቀ ሲሆን፤ አፋጣኝ የሕክምና ክትትል ቢደረግለትም በአሳዛኝ ሁኔታ…
Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን (ኢ.እ.ፌ) ከሁለት ሳምንት በፊት ባካሄደው 15ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በዓመት ውስጥከሩብቢሊዮንብርበላይ እንደሚያስገባና እንደሚ ያስወጣ አስታውቋል። ለኢ.እ.ፌ ጠቅላላጉባኤበቀረበውሪፖርትእንደተገለፀው በ2015 ዓመታዊገቢው 272 ሚሊየን 944ሺ 478 ብር ሲሆን ወጭው ደግሞ 272 ሚሊዮን 266ሺ 890 ብር ሆኖ ከወጭ ቀሪ 677ሺ…
Rate this item
(0 votes)
 ጉዳፍና ትግስት ለመጨረሻ እጩነት ይጠበቃሉ ለተሰንበት በስፖርታዊ ጨዋነትና መዲና በአዲስ ኮከብ ሽልማቶች የመጨረሻ እጩ ሆነዋል በ2023 የዓለም አትሌቲክስ ኮከቦች ሽልማት 4 የኢትዮጵያ አትሌቶች በሴቶች ምድብ በ3 የተለያዩ ዘርፎች በመታጨት ትኩረት ስበዋል።በዓለም ኮከብ አትሌቶች ምርጫ ላይ ባለፈው አንድ ወር በዓለም አትሌቲክስ…
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸነፈችየሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ከሜዳዋ ውጪ ማሊን 2ለ0 አሸንፋለች። የማሸነፊያ ጎሎቹንም ንግስት በቀለ በ57ኛው፣ እሙሽ ዳንኤል በ68ኛው ደቂቃ ለኢትዮጵያ አስቆጥረዋል። የመልሱ ጨዋታ እሁድ ህዳር 9 በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ ስታዲየም ይደረጋል።…
Rate this item
(0 votes)
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ23ተኛው ዙር ውድድር ከዚህ ቀደም ከተደረጉ ከፍተኛ የሆነውን የአትሌት አሸናፊዎች ሽልማት ሊሸልም ነው፡፡ ጥቅምት 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ፡- የ2016 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አለም አቀፍ 10 ኪ.ሜ. በሁለቱም ፆታ ላሉ አትሌቶች የ812,000 ብር ሽልማት ሊሸልም…
Rate this item
(0 votes)
አትሌት ታምራት ቶላ በኒው ዮርክ በተካሄደው የማራቶን ውድድር አሸናፊ መሆን ችሏል፡፡ አትሌት ታምራት ውድድሩን ለማጠናቀቅ 2 ሰዓት ከ4 ደቂቃ ከ58 ሰኮንድ የፈጀበት ሲሆን፤ የገባበት ሰዓትም በኒው ዮርክ ማራቶን ውድድር ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን ሆኗል፡፡ በውድድሩ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ሹራ ቂጣታ…
Page 10 of 99