ስፖርት አድማስ
- ማንችስተር ሲቲ ወይስ አርሰናል? ለዋንጫና ለ170ሚ.ፓውንድ ገቢ - በኢኮኖሚው እስከ 8.06 ሚ.ፓውንድ ያንቀሳቅሳል - ዓመታዊ ገቢ እስከ 5.66 ሚ.ፓውንድ የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻው ሳምንት ነው። ማንችስተር ሲቲ በ37 ጨዋታዎች 88 ነጥብ በማስመዝገብ ሊጉን ይመራል። አርሰናል በ86 ነጥብ በሁለተኛ…
Read 663 times
Published in
ስፖርት አድማስ
- ከ460 ሚሊዮን በላይ የቲቪ ተመልካች ተጠብቋል። - የ32 ክለቦች የተጨዋቾች ስብስብ የዋጋ ተመን 14.03 ቢሊየን ዮሮ ነበር። - ክፍለዘመን ያስቆጠረው ዌምብሌይ ፍፃሜውን ያስተናግዳል። - ሻምፒዮኑ ክለብ እስከ 86 ሚሊዮን ዮሮ ገቢ ያደርጋል። - ሻምፒዮንስ ሊጉ በዓመት አጠቃላይ ገቢው ከ2…
Read 679 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• 69 እጩ ኦሎምፒያኖች ተመርጠዋል፡፡ • ሚኒማ ያሟሉ 35 ናቸው፤ 34 አትሌቶች 6 ሳምንት ይቀራቸዋል፡፡ • በሴቶች ጠንካራ ስብስብ አለ፤ በ5ሺና 10 ሺ የመጨረሻውን ቡድን ለመለየት ፈታኝ ነው። • በወንዶች በመካከለኛና በረጅም ርቀት ሚኒማዎች አጥጋቢ አይደሉም፤ በ3ሺ ሜ መሠናክል የተሻለ…
Read 2399 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Wednesday, 03 April 2024 08:13
ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ኒሻን ሽልማት ተረከቡ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ክብርት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላቸውን የወርቅ ጨረር ያለውን ኒሻን ሽልማታቸውን ተረከቡ። ይህ እውቅናና ሽልማት እኤአ ከ1875 ጀምሮ ለውጭ ሃገር ዜጎች በጃፓን መንግስት የሚሰጥ አንጋፋና ክብር ያለዉ ነው:: ከኢትዮጵያ የወርቅ ጨረር ያለው ኒሻን ሽልማት…
Read 1409 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Sunday, 31 March 2024 00:00
በ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የሁለተኛነት ደረጃ በመያዝ ጨርሳለች፡፡
Written by Administrator
በሰርቢያ ቤልግሬድ በተካሄደው የ45ኛው ዓለም አገር አቋራጭ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በአምስት ምድቦች ማለትም 8ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ወንዶች ፣ 6 ኪ.ሜ. ከ20 ዓመት በታች ሴቶች ፣ 4x2 ኪ.ሜ የድብልቅ ሪሌ ሴት/ወንድ ፣ የ10 ኪ.ሜ. የአዋቂ ሴቶች እና አዋቂ ወንዶች በተካተቱበት ውድድር…
Read 847 times
Published in
ስፖርት አድማስ
Saturday, 30 March 2024 19:32
የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠና እየሰጠ ነው
Written by ግሩም ሰይፉ
የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠና እየሰጠ ነው የአዲስ አበባ ሌጀንድ ኢንተርናሽናል ፕሮ ቴኳንዶ አሶሴሽን፣ የ2016 ዓ.ም 3ኛ ደረጃ የዳኝነት ሥልጠናና ዓለማቀፍ የፕሮ ቴኳንዶ የመጀመሪያ ራስን መከላከል ኮርስ በወወክማ አዳራሽ ውስጥ እየሰጠ ነው። ከመጋቢት 14…
Read 856 times
Published in
ስፖርት አድማስ
