ስፖርት አድማስ
“በባዶ እግር ለመሄድ አካባቢን በማፅዳት ጤናችን ይጠብቃል።“ኤርምያስ አየለ“የባዶ እግር ሩጫን የማደርገው አንድ ለኢትዮጵያ አባቶች ፤ የአትሌቲክስ አባቶች በዋናነት ደግሞ ለአበበ ቢቂላ ያለኝን ክብር ለመግለፅ ነው።” ኤርምያስ አየለየባዶ እግር ሩጫን በሮም ፤ አቴንስ ፤ ሲዮልና ፓሪስ፤ ማራቶኖች ሮጧል፡፡ ከወር በኋላ በኒውዮርክ…
Read 429 times
Published in
ስፖርት አድማስ
- 2024 በሪሁአረጋዊ የኢትዮጵያ ብቸኛው ተሸላሚ ሆኗል።- ከ2025ጀምሮ የሽልማት ገንዘቡ 30 በመቶ ጨምሮ 9.24 ሚሊየን ዶላር ይቀርባል። ለአትሌቶች በሚሰጡ አገልግሎቶችና ፕሮሞሽን ለመሥራት 18 ሚሊዮን ዶላር በጀት ተመድቧል::- አትሌቶች በየከተማው የዙር ውድድሮችና ፍፃሜው ከ30-100 ሺ ዶላር ይሸለማሉ። - ኢትዮጵያ የሰበሰበችው ዋንጫ…
Read 450 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• ዓመታዊ የእግር ኳስና የባህል መድረክ የሚዘጋጅበት ሁኔታ ተነቃቅቷል • ለክለቦች፣ ለፕሪሚየር ሊግና ፌዴሬሽን ዓለም አቀፍ ትስስር አዲስ ምዕራፍ ይከፍታል • ኢትዮጵያውያን በፕሮፌሽናል ደረጃ በአሜሪካ ሊግ የሚጫወቱበት እድል ይፈጠራል ባለፈው 2016 ዓ.ም የመጨረሻ ወራት ላይ ለኢትዮጵያ እግር ኳስ አዲስ ምዕራፍ…
Read 578 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የመቶ ሜትር ሯጮችን አይታችኋል። ሞተር የተገጠመላቸው ነው የሚመስሉት።ዋናተኛ ዳንሰኞችንስ አይታችኋል? ዳንሳቸው ውኃ ውስጥም፣ አየር ላይም ነው። ይሽከረከራሉ፤ ይተጣጠፋሉ፤ ይከረበታሉ።ቀጥ ብለውም “ይቆማሉ”። ግን… ጭንቅላታቸው ውኃ ውስጥ ነው፤ እግራቸው አየር ላይ። 8 ዋናተኞች በአንድ ዐይነት ቅርጽና ፍጥነት መደነስ አለባቸው። አስገራሚ ነው።ተኳሾች ደግሞ…
Read 706 times
Published in
ስፖርት አድማስ
• የመክፈቻ ስነስርዓት የኦሎምፒክን ክብር ተነክቷል።• 4 ቢሊየን የቲቪ ተመልካቾች ለማግኘት የታቀደው ላይሳካ ይችላል• የኢትዮጵያን ሰንደቅዓላማ ያነገበው ምስጋና ዋቁማ በርምጃ ውድድር ፈር ቀዳጅ ታሪክ ሰርቷል።• ከ35 በላይ አገራት ለሜዳሊያ አሸናፊዎቻቸው ልዮ የገንዘብ ሽልማት ይሰጣሉ። ለወርቅ ሜዳሊያ ከ100ሺ ዶላር በላይ የሚሰጡ…
Read 537 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ኢትዮጵያ ባለፉት 14 ኦሎምፒያዶች ከፍተኛ የሜዳሊያ ውጤት ያስመዘገበችው በ5ሺ፣ በ10ሺ እና በማራቶን ነው። 33ኛው ኦሎምፒያድ በፈረንሳይ ዋና ከተማ ፓሪስ ተጀምሯል፡፡ ኢትዮጵያ በ2024 ፓሪስ ኦሎምፒክ ላይ በአትሌቲክስ 38 ኦሎምፒያኖችን ታሳትፋለች። በማራቶን፤ በ10ሺና በ5ሺ ሜትር እንዲሁም በ3ሺ ሜትር መሠናክል ውድድሮች በሁለቱም ፆታዎች…
Read 626 times
Published in
ስፖርት አድማስ
