ስፖርት አድማስ

Rate this item
(0 votes)
 የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበርን በአንድ የስራ ዘመን ለአራት አመታት አገልግያለሁ። ማህበሩን በአዲስ መልክ ያደራጀን ሲሆን ሌሎች ማህበራቶች በየክልሎቹ እንዲቋቋሙ አድርጊያለሁ። ማህበሩን በምንመራበት ወቅት ከማናጀሮች ያልተከፈለ 26 ሚሊዮን ብር ወደ አትሌቶች እንዲከፈል ሰርቻለሁ። ማናጀሮች ለአትሌቶች ላለመስጠት የያዙትና የተጠራቀመ ብር እንዲመለስ አድርገን ችግር…
Rate this item
(1 Vote)
ስፖርቱ በስፖርተኛ ስፖርቱን ባሳለፈ ይመራ የሚለውን ሃሳብ ከሚያንፀባርቁ አንዱ ነኝ። ከ15 ዓመታት በላይ በሯጭኘት ቆይቻለሁ። ፅናት ፤ ፍጥነት ወቅታዊ ብቃት የስፖርት ቋንቋዎች ናቸው። እነዚህን ቋንቋዎች ስፖርተኛ ቢሰራቸው ስፖርተኛ ቢያስተዳድራቸው በጣም የቀለለ ይሆናል።የስፖርት ስርዓትና ህግ ምንም እንኳ አመራር ሆኜ አይመለከተኝም ብል…
Saturday, 14 December 2024 12:22

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
• ከ125 ዓመታት በላይ አስቆጥሯል • ፌዴሬሽን ከተመሰረተ 70 ዓመቱ ነው • የተጣራ ሀብቱ ከ257 ሚ.ብር በላይ፤ ከ114 ሚ. በላይ ዓመታዊ ገቢ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ከሳምንት በኋላ 28ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን ያደርጋል ። ታህሳስ 12 እና 13 ላይ በስካይላይት እንደሚካሄድ…
Rate this item
(1 Vote)
ጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን ለአራት ዓመታት በፕሬዚዳንትነት እንዲመሩ ኢንጂነር ሀይለእየሱስ ፍስሀን መምረጡን ከአዲስ አበባ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
Rate this item
(0 votes)
የክሪስታል ፓላስ አምባል ማርክ ጉዬ ባለፈው ቅዳሜ ከኒውካስል ጋር በነረበው ግጥሚያ የአምበልነት መለያው ላይ ‘አይ ላቭ ጂሰስ’ (እየሱስን እወደዋለሁ) ብሎ መፃፉ አነጋጋሪ ሆኗል። የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አስተዳዳሪ የሆነው ኤፍኤ አምበሉ ላይ እርምጃ ከመውሰድ ቢቆጠብም ለክለቡ እና ተጫዋቹ መለያ ላይ ኃይማኖታዊ…
Rate this item
(0 votes)
19ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን ምክንያት በማድረግ የ5 ኪሎ ሜትር ታላቅ ሩጫ በአርባምንጭ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ሩጫው በህዝብ ተሳትፎና በክልሉ መንግሥት ድጋፍ እየተገነባ ለሚገኘው የአርባ ምንጭ ዓለም ዓቀፍ ስታዲየም ግንባታ ገቢ ለማሰባሰብ እንዲሁም በከተማው የሚከበረውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን…
Page 5 of 99