ስፖርት አድማስ
ለ60ኛዋ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ የስፔንና የጣሊያን ሻምፒዮኖቹ ባርሴሎናና ጁቬንትስ ይፋጠጣሉ፡፡ ሁለቱ ክለቦች በአገሮቻቸው የውስጥ ውድድር ሁለት ሁለት ዋንጫን በመውሰዳቸውና በሻምፒዮንስ ሊጉም ከፍተኛ ብቃት አሳይተው ለፍፃሜ በመድረሳቸው ዋንጫውን ማን እንደሚወስድ ለመገመት አስቸጋሪ ሆኗል፡፡ ጁቬንትስ ከ12 ዓመታት በኋላ ለሻምፒዮንስ ሊግ የዋንጫ…
Read 4011 times
Published in
ስፖርት አድማስ
የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሜሪሊግ ኮከብ ተጫዋች የሆነው የቅዱስ ጊዮርጊሱ በኃይሉ አሰፋ በብሄራዊ ቡድን ደረጃም ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው ይጠበቃል፡፡ ዋልያዎቹ ከሳምንት በኋላ ለ2017 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታ በሜዳቸው ከሌሶቶ ጋር የሚገናኙ ሲሆን፤ አሰልጣኝ ዮሐንስ ሳህሌ ለመጨረሻው ዝግጅት የመረጧቸውን 24 ተጨዋቾች ዝርዝር…
Read 2799 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሳምንቱ አጋማሽ ላይ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር 7 አመራሮች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በኤፍቢአይና በስዊዘርላንድ ፖሊስ ቅንጅት በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ ዓለምአቀፉ የእግር ኳስ ማህበር በሙስና ቀውሱ የገቢና የክብር ኪሳራ እንደደረሰበት በመገለፅ ላይ ነው፡፡ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር ፕሬዝዳንት ፕላቲኒ፣ የፈረንሳይና…
Read 2733 times
Published in
ስፖርት አድማስ
በሽልማት ገንዘብ ፤ በቴሌቭዥን ስርጭት ፤ በስፖንሰርሺፕና ተያያዥ ንግዶች የ2007 የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ነገ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ ቅ/ጊዮርጊስ ሻምፒዮን መሆኑን ያረጋገጠው ከሳምንት በፊት ነበር፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ በአዲስ መዋቅር መካሄድ ከጀመረ ወዲህ ቅ/ጊዮርጊስ ለ12ኛ ጊዜ የሻምፒዮናነት ክብሩን መጐናፀፉ ይሆናል፡፡ ከነገው የሊጉ…
Read 2230 times
Published in
ስፖርት አድማስ
አዳነ ግርማ በብሄራዊ ቡድን 38 ጨዋታዎች በማድረግ 8 ጎሎች አስመዝግቧል 1. ስምንቱ ጎሎች እነዚህ ናቸው 2. በ2008 እኤአ በአዲስ አበባ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሞሪታንያ ላይ 3. በ2009 እኤአ በናይሮቢ በሴካፋ ካፕ ጅቡቲ ላይ 4. በ2011 በአዲስ አበባ ላይ በአፍሪካ ዋንጫ…
Read 3898 times
Published in
ስፖርት አድማስ
ሌሶቶ እና ሲሸልስ በኮሳፋ ካፕ ተሟሙቀዋል አልጄርያ እስከ ኢትዮጵያ ግጥሚያ የወዳጅነት ጨዋታ የላትም ኬንያ የቻን ማጣርያን በሜዳዋ ለመጨረስ ዝግጅቷ ቀጥሏል ከወር በኋላ በአፍሪካ ዋንጫ እና በቻን ውድድር የማጣርያ ጨዋታዎች የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በአስቸኳይ ዝግጅቱን መስራት እንዳለበት ሁኔታዎች እያመለከቱ ነው፡፡…
Read 2094 times
Published in
ስፖርት አድማስ