የሰሞኑ አጀንዳ
በአፍሪካና በአረብ አገራት ውስጥ፤ የአምባገነኖች አፈና፣ የአክራሪዎች ሽብር፣ የዘረኞች ግጭት፣ የበሽታዎች ወረርሽኝ የበረከተው አለምክንያት አይደለም - ለዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚመጥን ስልጡን ባህል ስለሌለን ነው። በአለም ዙሪያ የሚንቀለቀለው የአፈናና የሽብር፣ የግጭትና የበሽታ እሳት፣ ከድንበራችን ዘልቆ እስኪውጠን ድረስ፤ ድብብቆሽ እየተጫወትን ብንጠብቅ አያዋጣንም። “እቅጩን”…
Read 5890 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የዘንድሮው ብሄራዊ ሰንደቅ አላማ ቀን ለ7ኛ ጊዜ “በህዝቦቿ ተሳትፎና ትጋት ድህነትን ድል በመንሳት ብሄራዊ ክብሯንና ሰንደቅ አላማዋን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ያለች ሃገር ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል የፊታችን ሰኞ በአገር አቀፍ ደረጃ ይከበራል፡፡ አንዳንድ በአገር ውስጥ የሚገኙ የተቃዋሚ ፓርቲዎችም ሆኑ…
Read 12611 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
Monday, 06 October 2014 07:35
የኦባማ ደህንነቶች በ“የቅሌት ማዕበል” እና የኢትዮጵያ ኤምባሲ በ“ዳያስፖራ አምባጓሮ”
Written by ዮሃንስ ሰ.
የኦባማ ደህንነቶችና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምን አገናኛቸው? በደንብ ይገናኛሉ። የኦባማ ደህንነቶች፣ የሰሞኑ ዋነኛየአለማቀፍ ዜናዎች ርዕስ ሆነው ሰንብተዋል። ከ15 ቀናት በፊት፣ ኦማር ጎንዛሌዝ የተባለ የቀድሞ ወታደር የኋይት ሃውስን አጥር ጥሶ ከገባ በኋላ፤ በየእለቱ አዳዲስ “የቅሌት መረጃዎች” ሲወጡ ሰንብተዋል።የዜናዎቹ ብዛትና ፍጥነት ሲታይ፣ በጥቅሉ…
Read 7061 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የኮበለሉ ጋዜጠኞች ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበናልሥልጠናው ከምርጫ ጋር የሚያገናኘው ምንም ነገር የለምየአቅም ግንባታ እንጂ የርዕዮተ ዓለም ማስረጫ አይደለምከነሐሴ አጋማሽ ጀምሮ ለዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እየተሰጠ ባለው ስልጠናና በአምስት የግል መጽሄቶችና በአንድ ጋዜጣ ላይ የተመሰረተውን ክስ ተከትሎ ከአገር በወጡት በርካታ ጋዜጠኞች ዙሪያ…
Read 5068 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ስለ አገራዊነት፣ ጎሰኝነትና አክራሪነት ለመፃፍ፣ ለምን ህንድ ድረስ ትሄዳለህ ልትሉኝ ትችላላችሁ። ይገባኛል። ቢሆንም ግን፣ በህንድ የገጠር መንደር ውስጥ በአንዲት ጦጣ ሳቢያ የተፈጠረው ሰሞነኛ ታሪክ ያስገርማል - የመንደሯ አዋቂ ወንዶች በአንድ ቀን ፀጉራቸውን ወይም ፂማቸውን የተላጩበት ታሪክ። ከ700 በላይ ፂማቸውን ብቻ፣…
Read 6390 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከእለታት አንድ ቀን አንድ ብልህ አባት የመሞቻው ቀን እንደተቃረበ አዉቆ፣ አለመተባበራቸው የሚያስጨንቀው ሦስት ልጆቹን ይጠራቸዉና በአንድ ላይ የታሰሩ አስር በትሮችን ሰጥቶ እንደሰበሩዋቸው ይጠይቃቸዋል፡፡ የመጀመሪያው ልጁ ለመስበር ሞክሮ ያቅተዋል፡፡ ሁለተኛውም ልጅ ታግሎ አልሰበር ይሉታል፡፡ የመጨረሻው ትንሹ ልጅ በወንድሞቹ አላዋቂነት እየሳቀ በትሮቹን…
Read 4901 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ