የሰሞኑ አጀንዳ
ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በግንቦት 200ገ ምርጫ ማግስት ራሳቸው ያቋቋሙትን የሚኒስትሮች ካቢኔ በመበተን፣ ከወትሮው በተለየ መንገድ በምሁራን የተዋቀረ አዲስ ካቢኔ መመስረታቸው አይዘነጋም፡፡ ሹመቱ የተከናወነው በዋናነት የትምህርት ዝግጅትና ብቃትን መሰረት አድርጎመሆኑን የገለጹት ጠ/ሚኒስትሩ፤ አዳዲሶቹ ሚኒስትሮች የህዝብን ጥያቄ ለመመለስ አቅሙና ብቃቱ ያላቸው እንደሆኑ…
Read 5661 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ትውልድ የሚያፈራርቀው የዋይት ሀውስ ቅጥር ግቢ፣ በየአራትና ስምንት ዓመቱ የሀገሪቱን ምርጦች እየተቀበለና እየሸኘ ሲዘልቅ፣ ከፊሉ እንደ ገነት አንዳንዱ ደግሞ እንደ እስር ቤት ሲቆጥረው ዛሬም ድረስ አለ፡፡ በአዲሱ የፈረንጆች ዓመት በጥር 2017፣ የፕሬዚዳንትነት ዘመናቸውን አጠናቀው ከዋይት ሀውስ የሚሰናበቱት ባራክ ኦባማና ቤተሰባቸው…
Read 5495 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
‹‹ትራምፕ በዘረኝነቱ ነው ድምፅ ያገኘው››ዶ/ር በዛብህ ደምሴ (የመኢአድ ፕሬዚዳንት) የአሜሪካን ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ተከታትለውታል?ምርጫው በንግድ አለምና በፖለቲካ አለም ባሉ ሰዎች መካከል የተካሄደ ነው፡፡ ሰውየው ጠንካራ ነጋዴ ነው፡፡ ሂላሪ ደግሞ በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ የምትታወቅ ጠንካራ ፖለቲከኛ ነች፡፡ እሷና ኦባማ ዲሞክራትን ወክለው ለእጩነት…
Read 8515 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያሸንፉ ጠብቀው ነበር?በመጀመሪያ ደረጃ የማቀርበው አስተያየት መንግስትን ወክዬ ሳይሆን በግሌ ነው፡፡ እንደ ማንኛውም ሰው፣ የአስተያየት ድምፅ የሚያሳየውን አሃዝ እከታተል ነበር፡፡ የቅድመ ምርጫ የህዝብ አስተያየት ሂላሪ እንደምታሸንፍ ነበር የሚያሳየው። ከዚህ አንጻር…
Read 5067 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
· ይህቺ ሃገር በመበታተን ስጋት ላይ ወድቃለች የሚለውን አልቀበለውም· ኢህአዴግ መደራደር ያለበት ከዋነኛው ተቃዋሚ ከ”መድረክ” ጋር ነው· መንግስት በተለወጠ ቁጥር ህገ-መንግስቱን መቀየር መቀጠል የለበትም· የፖለቲካ ምህዳሩ መጥበቡ እዚህ ያለነውን ኃይሎች ዋጋ አሳጥቶናልበኢትዮጵያ የተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ በአንጋፋነት ከሚጠቀሱት ተርታ የሚሰለፉት ፕ/ር…
Read 7236 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ዶ/ር መሸሻ ሸዋረጋ(የCCRDA ዋና ዳይሬክተር) ዓመቱ በግል ህይወቴ የተለየ ነገር ባላይበትም፣ የማማርረው አይደለም፡፡ የምመራው CCRDA የልማት ድርጅቶችን የሚያስተባብር እንደመሆኑ፣ በእቅድ ከያዛቸው አብዛኞቹን አሳክቷል፡፡ ያው እንደሚታወቀው፣ እኛ የበጀት ዓመቱን የምንቆጥረው፣በፈረንጆቹ የዘመን ቀመር ነው፡፡ እስካሁን ባለው የስራ ግምገማ፣ ድርጅቱ ካቀደው 80 በመቶውን…
Read 4834 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ