የሰሞኑ አጀንዳ
”ምሁራን ከአገራዊ የውይይት መድረክ ላይ ለምን ሸሹ?” ተብሏል ሰማያዊ ፓርቲ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት” በሚል መሪ አጀንዳ፣ ባለፈው እሁድ ታህሳስ 1 ቀን 2010 ዓ.ም በአምባሳደር ሲኒማ አዳራሽ ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ በመድረኩ እንደሚገኙ ከተጠቀሱት አንጋፋ ምሁራን፣ ፖለቲከኞችና ታዋቂ ግለሰቦች ውስጥ አብዛኞቹ…
Read 3158 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“አመራሩ በቀጣይነት የሚመራ ብቁ ሃይል እንዳይፈጠር እንቅፋት ሆኗል”የህወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ ለስድስት ሳምንታት ረዥም ስብሰባና ግምገማ ካደረገ በኋላ አመራሩን ክፉኛ የሚተችና የሚወነጅል የአቋም መግለጫ አውጥቷል፡፡ “- አመራሩ የሃሳብና የተግባር አንድነት የጎደለው፣ ፀረ ዴሞክራቴክ ተግባርና አስተሳሰብ ውስጥ በስፋት የተነከረ፣ በተልዕኮ ዙርያ በመተጋገልና…
Read 4766 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
ከሰሞኑ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ላይ ድርሻ ከሚኖራቸው አካላት አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በፕሬዚደንትነትና በሥራ አስፈጻሚ አባልነት የሚመሩ ወይም የሚያገለግሉ አካላት ምርጫ እንደሚካሄድ በሰፊው እየተገለጸ ይገኛል፡፡ እኔም እንደ አንድ ሀገሩን እንደሚወድ ዜጋ፤ ይህንኑ መሰረት በማድረግ የራሴን አስተያየትና እይታ፣ ሌሎች…
Read 1873 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
· “የድንበር ግጭት የፌደራል ሥርዓቱ ያመጣው አይደለም” · “በእነዚህ ችግሮች አገር ትበተናለች የሚል ስጋት የለኝም” የትግራይና አማራ ክልል በጠገዴ ጉዳይ ላይ የነበራቸው የድንበር ውዝግብ ከሰሞኑ መፈታቱ የተገለፀ ሲሆን በሌላ በኩል ከወራት በፊት በኦሮሚያና በኢትዮጵያ - ሶማሌ ክልሎች አዋሳኝ ድንበር ላይ…
Read 5700 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በተነሳ ማግስት በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች የንግድ ሥራና የትራንስፖርት አገልግሎት ማቆም አድማ ባለፈው ሳምንት ተደርጓል፡፡ እነዚህ አድማዎች ምን አንደምታ አላቸው? በኢኮኖሚ ላይ የሚያሳድሩት ተጽዕኖ ምን ያህል ነው? በቱሪዝም ዘርፉና በኢንቨስትመንት ላይስ? በመንግስት ላይ የሚያሳርፈው ፖለቲካዊ ጫና ምንድን ነው?…
Read 3316 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ
“---አቶ መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ ወዲህ፣ ኢህአዴግ አዲስ፣ መሬት የረገጠ ፖሊሲም ሆነ አስተሳሰብ ሲያፈልቅ አላየንም፡፡ የኢትዮጵያ አጠቃላይ የፖሊሲ ገጽታ፣ “አብዮታዊ ዲሞክራሲን” ምርኩዝ አድርጎ እየተጓዘ ነው፡፡ ግብርና መርም ሆነ በኢንዱስትሪ ላይ ትኩረት የሚያደርገው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ሰነድ፣ በእርሳቸው ዘመን የተከተበ…
Read 4115 times
Published in
የሰሞኑ አጀንዳ