ባህል
"እናማ...ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... ምን መሰላችሁ ይሄ በበዓልም በሆነ በአዘቦቱ ሰብሰብ ብሎ ማእድ መጋራት ከተውን መሰንበት ሳይሆን እኮ ከራርመናል... ገና ወረርሽኝ የሚባለው መከራ ሳይመጣ በፊት፡፡ እዚህ ደረጃ እንዴት ደረስን የሚለው ነገር የባለሙያዎች ጥናት የሚያስፈልገው ቢሆንም፣ የኑሮ መክበድ ብቻ አይደለም፡፡ ‘ቦተሊካችንም’…
Read 1725 times
Published in
ባህል
"እኔ የምለው.... ሰዋችን ምን እየሆነ ነው! ሀሳባችን በሙሉ ወደ ሌላ ሄደና ነው እንዴ! ሀላፊነት ይሰማዋል የምትሉት ሁሉ እኮ የአፍናአፍንጫ መሸፈኛ ማድረጉን እየተወ ነው፡፡ “ወረርሽኙ እየባሰበት ነው፣” “ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው፣” ምናምን እየተባለ በየመንገዱ የምናየው ግዴለሽነት ብቻ ሳይሆን ለሌላው ደህንነት ደንታ…
Read 1874 times
Published in
ባህል
"“ለኢትዮጵያ ትክክለኛው መንገድ የእኛ ብቻ ነው” የሚሉዋት ነገር ‘አደብ ገዛች’ ስንል አፈር ምሳ እየተነሳች አስቸገረችንሳ! ለነገሩ መንገድ የብቻም ሆነ የጋራ የሚሆነው መጀመሪያ መንገዱ ሲኖር ነው፡፡ እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኛማ... በወዲያኛው ዘመን የሆነችና በአለፍ፣ አገደም የምንደግማት ነገር አለች። (በወዲያኛው ዘመን የሚለውን እንደተመቸ ማስላት…
Read 1776 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እሷ እኮ ነገር መደባበቅ አትወድም። እንዳመጣላት ነው የምትዘረግፈው፣” የሚባል ነገር አለ፡፡ ሴትየዋ እኮ ትንሽ የሆነ ነገር ደስ ካላት “አናውቃትምና ነው...” ብላ በቡናም ሆነ በሌሎች ስፍራዎች ምስጢር ተብለው የተነገሯትን ነገሮች የምትዘረግፍ ነች፡፡“እንዲህ ተኳኩላ ስትታይ እኮ ሰው ትመስላለች፡፡”“ደግሞ ምን ሆነች ልትያት…
Read 2818 times
Published in
ባህል
የአገርን ሉአላዊትና ህግን ለማስከበር ሲሉ የአካል ጉዳት የሚደርስባቸው ጀግኖችን በዘላቂነት የመንከባከብና የጀግና ሰማዕታት ልጆችና ቤተሰቦች ቀሪ ዘመናቸውን ያለ እንግልትና ችግር እንዲገፉ የማገዝ አላማ ያለው ብሔራዊ የጀግኖችና የህፃናት አምባ እውቅናና ህጋዊ ፈቃድ አግኝቶ በአዲስ መልክ ተቋቁሟል፡፡በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና በዲያስፖራ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን…
Read 1764 times
Published in
ባህል
"ምን መሰላችሁ... እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... መገለባበጥ እኮ በሁሉ ነገር አለ፡፡ መገለባበጥ ማለት የሆነ ሚዛን ወዴት እንዳጋደለ አይቶ ሄዶ ልጥፍ ነው... በየጊዜው ማለት ነው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ደጅ ጠናሁ፣ ደጅ ጠናሁ እንግዲህ ታከተኝየሆዴን ጠይቆ ማን ባሰናበተኝ…እንግዲህ ላይፍ ‘ፌይር’ አለመሆኑን ቀጥሎበታል...እኛም ላይፍ…
Read 1920 times
Published in
ባህል