ባህል

Rate this item
(2 votes)
"እናማ...ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... ምን መሰላችሁ ይሄ በበዓልም በሆነ በአዘቦቱ ሰብሰብ ብሎ ማእድ መጋራት ከተውን መሰንበት ሳይሆን እኮ ከራርመናል... ገና ወረርሽኝ የሚባለው መከራ ሳይመጣ በፊት፡፡ እዚህ ደረጃ እንዴት ደረስን የሚለው ነገር የባለሙያዎች ጥናት የሚያስፈልገው ቢሆንም፣ የኑሮ መክበድ ብቻ አይደለም፡፡ ‘ቦተሊካችንም’…
Rate this item
(3 votes)
"እኔ የምለው.... ሰዋችን ምን እየሆነ ነው! ሀሳባችን በሙሉ ወደ ሌላ ሄደና ነው እንዴ! ሀላፊነት ይሰማዋል የምትሉት ሁሉ እኮ የአፍናአፍንጫ መሸፈኛ ማድረጉን እየተወ ነው፡፡ “ወረርሽኙ እየባሰበት ነው፣” “ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው፣” ምናምን እየተባለ በየመንገዱ የምናየው ግዴለሽነት ብቻ ሳይሆን ለሌላው ደህንነት ደንታ…
Rate this item
(3 votes)
"“ለኢትዮጵያ ትክክለኛው መንገድ የእኛ ብቻ ነው” የሚሉዋት ነገር ‘አደብ ገዛች’ ስንል አፈር ምሳ እየተነሳች አስቸገረችንሳ! ለነገሩ መንገድ የብቻም ሆነ የጋራ የሚሆነው መጀመሪያ መንገዱ ሲኖር ነው፡፡ እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኛማ... በወዲያኛው ዘመን የሆነችና በአለፍ፣ አገደም የምንደግማት ነገር አለች። (በወዲያኛው ዘመን የሚለውን እንደተመቸ ማስላት…
Rate this item
(3 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!“እሷ እኮ ነገር መደባበቅ አትወድም። እንዳመጣላት ነው የምትዘረግፈው፣” የሚባል ነገር አለ፡፡ ሴትየዋ እኮ ትንሽ የሆነ ነገር ደስ ካላት “አናውቃትምና ነው...” ብላ በቡናም ሆነ በሌሎች ስፍራዎች ምስጢር ተብለው የተነገሯትን ነገሮች የምትዘረግፍ ነች፡፡“እንዲህ ተኳኩላ ስትታይ እኮ ሰው ትመስላለች፡፡”“ደግሞ ምን ሆነች ልትያት…
Rate this item
(1 Vote)
የአገርን ሉአላዊትና ህግን ለማስከበር ሲሉ የአካል ጉዳት የሚደርስባቸው ጀግኖችን በዘላቂነት የመንከባከብና የጀግና ሰማዕታት ልጆችና ቤተሰቦች ቀሪ ዘመናቸውን ያለ እንግልትና ችግር እንዲገፉ የማገዝ አላማ ያለው ብሔራዊ የጀግኖችና የህፃናት አምባ እውቅናና ህጋዊ ፈቃድ አግኝቶ በአዲስ መልክ ተቋቁሟል፡፡በአገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንና በዲያስፖራ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን…
Rate this item
(3 votes)
"ምን መሰላችሁ... እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... መገለባበጥ እኮ በሁሉ ነገር አለ፡፡ መገለባበጥ ማለት የሆነ ሚዛን ወዴት እንዳጋደለ አይቶ ሄዶ ልጥፍ ነው... በየጊዜው ማለት ነው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ደጅ ጠናሁ፣ ደጅ ጠናሁ እንግዲህ ታከተኝየሆዴን ጠይቆ ማን ባሰናበተኝ…እንግዲህ ላይፍ ‘ፌይር’ አለመሆኑን ቀጥሎበታል...እኛም ላይፍ…