ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ሰውየው… አለ አይደል…ፊቱ የሚያስፈራ…፣ “አጠገቡ ምግብ አይበላም…” የሚባል አይነት ነው፡፡ እናማ አንዱን እንዲህ ይለዋል…“ለመሞት ተዘጋጅ፡፡”“ለምን?”“እኔን የሚመስል ሰው ካገኘሁ ከዚህ ዓለም አሰናብተዋለሁ ብዬ ለራሴ ቃል ገብቻለሁ፡፡”“አንተን እመስላለሁ እንዴ?”“ቁርጥ እኔን ነው የምትመስለው፡፡”“እንግዳው ከዚች ዓለም አሰናብተኝ፡፡”እንዲህ ከመባል ይሰውራችሁማ! እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታን…
Read 8513 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሰውየው እንትናዬውን ‘ኢምፕሬስ’ ለማድረግ ምን ይላታል መሰላችሁ… “የኩላሊትና የጉበት ስፔሻሊስት ነኝ፡፡”“ወይኔ ዕድሌ! ግን እውነትህን ነው?”“አዎ፣ በተለይ በኩላሊትና በጉበት ቀደዳ የሚደርስብኝ የለም፡፡”እሷም የኩላሊትና የጉበት ስፔሻሊስት እንትና እንዳላት ታወራለች፡፡ በቃ… ምን አለፋችሁ… በጓደኞቿና በቤተሰብ አካባቢ ዓቢይ አጄንዳ ሆና ከረመች፡፡ ልክ ነዋ…እንዲህ…
Read 4496 times
Published in
ባህል
ዘሙቴ ማርያምየማስታወሻ - ንዑስ - ማስታወሻይህን የጉዞ ማስታወሻ በማዘጋጀት ላይ ሳለሁ በዘሙቴ ማርያም ጉዞዬ ቃለ-ምልልስ ካደረግሁላቸው በሳል ሰዎች መካከል አቶ ጃቢር ቱፈር በድንገት ህይወታቸው አልፎ ጥቅምት 9 ቀን 2007 ዓ.ም በለኩ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን መቀበራቸውን ሰምቼ በጣም አዘንኩ፡፡እግዚአብሔር ነብሳቸውን ይማር፡፡…
Read 4757 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…‘ቻልኩበት’ የምትለው ዘፈን አትመቻችሁም! የምር እኮ…የዘመናችንን ነገር ቁልጭ አድርጋ የምታሳይ ነች፡፡ ልጄ… አልችልበት ብሎ የዱቄት ጆንያው የተራገፈና የበይ ተመልካች የሆነ ስንትና ስንት አለ አይደል! የቻሉበት ደግሞ…የጠፈር መንኮራኩርን በሚያስንቅ ፍጥነት… አለ አይደል…ግድግዳው ላይ ያለው የቀን መቁጠሪያ ገና ሳይጋመስ… ‘ሁሉ ሙሉ፣…
Read 5575 times
Published in
ባህል
ዘሙቴ ማሪያም “ክትፎ ልበላ ሄጄ ከብዙ መልካም ሰዎች ተዋውቄያለሁ!” ስለ ዘሙቴ ከማውራት አስቀድሞ አቅጣጫዋን መጠቆሙ የአባት ነው፡፡ ዘሙቴ በዓለም ገና በኩል በቡታ ጅራ በኩል ቡኢንና ኬላን አልፎ ወደ ቀኝ ወደ በኬ በሚገባው ኮረኮንች (ፒሳ) መንገድ ተሄዶ በተራሮች መካከል የምናገኛት ከሩቅ…
Read 3825 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! አንድ ወዳጄ ያጫወተኝን ስሙኝማ…በአንድ የተክሊል ሠርግ ላይ ነው አሉ፡፡ ስነ ስርአቱ ከተገባደደ በኋላ የኃይማኖት አባቱ ሲያጠቃልሉ ቅርባችን ላለው ነገር ትኩረት መስጠት እንዳለብን ይናገሩና ምን አባባል ተጠቀሙ መሰላችሁ… “አጠገብ ያለ ጠበል የልብስ ማጠቢያ ይሆናል፡፡” አሪፍ አይደል! መቼም ለራሳችን ለሆነ…
Read 3598 times
Published in
ባህል