ባህል
አቶ ተፈሪ መኮንን ባለፈው ሳምንት እትም ላይ፤ ‹‹እውነቱን ተናግረን ሰይጣንን እናሳፍረው›› በሚል መጣጥፉ፣ ህግ አክባሪ ሰላማዊ ሰልፍ አድራጊ አስፈላጊ መሆኑን እንደሚያምንበት ገልፆአል፡፡ (ተፈሪን አንተ ያልኩት የቀደሞ ጓዴና ወዳጄ ስለሆነ ከአክብሮትና ከቅርበት መሆኑን ከግንዛቤ ይግባልኝ) ተፈሪ እንደሚለው ሰሞኑን ያያቸው አንዳንድ ሰልፎች፤‹‹ህገ…
Read 4611 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ማጨስ ለማቆም ቃል ገብቷል፡፡ ታዲያ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ እየተዝናና እያለ ጓደኛውን ሲጋራ ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኝየውም… “አላጨስም ብለህ ቃል ገብተህ አልነበረም!” ይለዋል። እሱዬውም… “አዎ ቃል ገብቻለሁ፣ ደግሞም እያቆምኩም ነው፡፡ አሁን መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ነኝ፣” ይላል፡፡ ጓደኛውም ግራ ይገባውና……
Read 2780 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ይህ የሆነ ‘የዘመኑ ሰው ምኞት’ በራሱ አንደበት ሲነገር ነው፡፡‘ወንበር’ አማረኝ… ወንበር አግኝቼ ማስተካከል ያሉብኝ ነገሮች አሉ፡፡ የባንክ ደብተሬ መወፈር አለበት፡፡ የጀመርኩት ቪላ ቤት ወደ ‘ጂ ፕላስ ስሪ’ ማደግ አለበት፡፡ የሚስቴ መሰንበት ጉዳይም ቢሆን አያሳስብም አይባልም፡፡ በቃ ሚስቴ ሳይሆን ትልቋ…
Read 4690 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰዉ ክፉ ሆኗል…ምናምን ስንል…አለ አይደል… ‘ጨለምተኛ’ ምናምን የሚባልበት ዘመን ነበር፡፡ እዛ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ተጣራእዚህ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ወይ አለውጎበዝ ጠንቀቅ በል ይህ ነገር ለእኛ ነውየሚሏት መአት ጊዜ የምንጠቅሳት ስንኝ ዘንድሮም…ድምጿን ጨምራ እያቃጨለች ነው፡፡እኔ የምለው…ክፋት እንዲህ በእግረ…
Read 6493 times
Published in
ባህል
ሃገራችን ከትውልድ ትውልድ እየተንከባለሉ በመጡ አሁን ድረስ ያልተፈቱ በርካታ ፖለቲካዊ ችግሮች እና ያንን ለመፍታት በተከተልነው አቆርቋዥ አካሄድ ሳቢያ ክፉኛ ጎብጣለች፡፡ ያ ብቻም ሳይሆን ሌሎች መፈታት የሚገባቸው ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ችግሮችንም በጉያዋ እንደታቀፈች በመቃተት ላይ ያለች ሀገር ለመሆንዋ አስረጅ አያስፈልgweግም፡፡ ለማናቸውም…
Read 5097 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክፈት በለው ተነሳ፣ ያንን አንበሳክፈት በለው በሩን፣ የጌታዬንይባል ነበር፡፡ “ክፈት በለው…” አሪፍ አባባል ነች፡፡ ብዙ የተዘጉብን በሮች ስላሉ ይከፈቱልንማ! በየቦታው ‘በር ከርቻሚዎች’ እየበዙብን ስለሆነ ወይ “አትከርችሙባቸው…” ይባሉ (‘ማለት የሚችል’ ካለ) ወይ ‘ማስተር ኪይ’ ይሰጠን! እኔ የምለው…ይቺ “የጌታዬን…” የምትል ነገር…ድሮ…
Read 3409 times
Published in
ባህል