ባህል

Rate this item
(9 votes)
አቶ ተፈሪ መኮንን ባለፈው ሳምንት እትም ላይ፤ ‹‹እውነቱን ተናግረን ሰይጣንን እናሳፍረው›› በሚል መጣጥፉ፣ ህግ አክባሪ ሰላማዊ ሰልፍ አድራጊ አስፈላጊ መሆኑን እንደሚያምንበት ገልፆአል፡፡ (ተፈሪን አንተ ያልኩት የቀደሞ ጓዴና ወዳጄ ስለሆነ ከአክብሮትና ከቅርበት መሆኑን ከግንዛቤ ይግባልኝ) ተፈሪ እንደሚለው ሰሞኑን ያያቸው አንዳንድ ሰልፎች፤‹‹ህገ…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ማጨስ ለማቆም ቃል ገብቷል፡፡ ታዲያ የአዲስ ዓመት ዋዜማ ላይ እየተዝናና እያለ ጓደኛውን ሲጋራ ይጠይቀዋል፡፡ ጓደኝየውም… “አላጨስም ብለህ ቃል ገብተህ አልነበረም!” ይለዋል። እሱዬውም… “አዎ ቃል ገብቻለሁ፣ ደግሞም እያቆምኩም ነው፡፡ አሁን መጀመሪያ ምዕራፍ ላይ ነኝ፣” ይላል፡፡ ጓደኛውም ግራ ይገባውና……
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ይህ የሆነ ‘የዘመኑ ሰው ምኞት’ በራሱ አንደበት ሲነገር ነው፡፡‘ወንበር’ አማረኝ… ወንበር አግኝቼ ማስተካከል ያሉብኝ ነገሮች አሉ፡፡ የባንክ ደብተሬ መወፈር አለበት፡፡ የጀመርኩት ቪላ ቤት ወደ ‘ጂ ፕላስ ስሪ’ ማደግ አለበት፡፡ የሚስቴ መሰንበት ጉዳይም ቢሆን አያሳስብም አይባልም፡፡ በቃ ሚስቴ ሳይሆን ትልቋ…
Sunday, 21 August 2016 00:00

‘ያላየነው ጉድጓድ…’

Written by
Rate this item
(13 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰዉ ክፉ ሆኗል…ምናምን ስንል…አለ አይደል… ‘ጨለምተኛ’ ምናምን የሚባልበት ዘመን ነበር፡፡ እዛ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ተጣራእዚህ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ወይ አለውጎበዝ ጠንቀቅ በል ይህ ነገር ለእኛ ነውየሚሏት መአት ጊዜ የምንጠቅሳት ስንኝ ዘንድሮም…ድምጿን ጨምራ እያቃጨለች ነው፡፡እኔ የምለው…ክፋት እንዲህ በእግረ…
Monday, 15 August 2016 09:11

‹አይነኬው› ሲነካ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ሃገራችን ከትውልድ ትውልድ እየተንከባለሉ በመጡ አሁን ድረስ ያልተፈቱ በርካታ ፖለቲካዊ ችግሮች እና ያንን ለመፍታት በተከተልነው አቆርቋዥ አካሄድ ሳቢያ ክፉኛ ጎብጣለች፡፡ ያ ብቻም ሳይሆን ሌሎች መፈታት የሚገባቸው ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ችግሮችንም በጉያዋ እንደታቀፈች በመቃተት ላይ ያለች ሀገር ለመሆንዋ አስረጅ አያስፈልgweግም፡፡ ለማናቸውም…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክፈት በለው ተነሳ፣ ያንን አንበሳክፈት በለው በሩን፣ የጌታዬንይባል ነበር፡፡ “ክፈት በለው…” አሪፍ አባባል ነች፡፡ ብዙ የተዘጉብን በሮች ስላሉ ይከፈቱልንማ! በየቦታው ‘በር ከርቻሚዎች’ እየበዙብን ስለሆነ ወይ “አትከርችሙባቸው…” ይባሉ (‘ማለት የሚችል’ ካለ) ወይ ‘ማስተር ኪይ’ ይሰጠን! እኔ የምለው…ይቺ “የጌታዬን…” የምትል ነገር…ድሮ…