ባህል

Sunday, 08 January 2017 00:00

‘ማን ከማን ያንሳል!’

Written by
Rate this item
(13 votes)
“---ዘንድሮ ‘ከኑሯችን ቀድመን እኛ ፎቅ ላይ ወጣንና’… የበግና የዶሮ መፎካከሪያችንን ተነጠቅን፡፡ ልክ ነዋ… ኮንዶሚኒየም ግቢ ውስጥ መቶ ምናምን በግ ሲጮህ፣ የቱ የማን እንደሆነ ስለማይታወቅ ----- ‘ሰው አፍ’ የሚገባ ላይኖር ይችላል፡፡----” እንዴት ሰነበታችሁሳ! እንኳን ለብርሃነ ልደቱ አደረሳችሁማ! ስሙኝማ…እንደ ባንኮች የመሰሉ ድርጅቶች…
Rate this item
(10 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ዘንድሮ ጠፍቶ የከረመ ሰው ድንገት ደውሎ፤ “ምሳ ልጋብዝህ…” ካለ እንደ ድሮው ለጨዋታና የሆድ የሆድን ለመነጋጋር ብቻ ላይሆን ይችላል፡፡ እናማ…የሆነ ለተወሰኑ ዓመታት ችላ ያላችሁት ሰው፣ ድንገት ደውሎ ይቀጥራችሁና ለምሳ ትገናኛላችሁ፡፡ምሳ ከመቅረቡ በፊት…“እሺ፣ ኑሮስ እንዴት ይዞሀል…” “አለን፣ ምን እንሆናለን ብለህ…
Rate this item
(13 votes)
“--- ሴቶች በራሳቸው ተነሳሽነት እሱዬውን ለትዳር ለመጠየቅ ወደ ቤተሰብ ሽማግሌ የማይልኩትሳ!!” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰውየው አንድ ቀን ጠዋት ጓደኛውን ሲያገኘው ዓይኑ አካባቢ በልዟል፡፡ ጓደኝየውም….“ምን ሆነህ ነው! የሆነ ሰው መቶህ መሆን አለበት…” ይለዋል፡፡“የዛች የውሽማዬ ባል ቻይና ሄዷል ብዬህ አልነበረም…”“አዎ እንደውም ወር ነው ምናምን…
Rate this item
(8 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ ጨዋታም አይደል…ይቺን ስሙኝማ…ሰውየው ሀኪሙን… “ዶክተር አሞኛል፣ እባክህ ነርሷን ላክልኝ…” ይለዋል፡፡ ዶክተሩም… “ልልክልህ አልችልም፣ ኩፍኝ ይዟታል” ሰውየውም ደንገጥ ብሎ… “አትለኝም፣ የሚገርመው ነገር እሷን ሴትዮ ስሜያታለሁ። በዚህ አይነት እኔንም ኩፍኝ ይይዘኛል ማለት ነው?” ይላል። ዶክተሩም፣ “እሱን ካልክማ እኔም ስሜያታለሁ፣” ይላል፡፡…
Rate this item
(12 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የሰሞኑ ነፋስ ጠበሰንሳ! የምር ግን… “ክብደት ቀንሱ” ምናምን የሚባለው ምክር… አለ አይደል… “አንዳንድ ጊዜ ግን ክብደት ሊጠቅም ይችላል…” ምናምን የሚል ሀረግ ይቀጠልበትማ! አሀ… እኛ በግዴታ በ‘ዳየቱም’ በምኑም እየመነመንን በዚቹ ‘ኪሏችን’ የሰሞኑ ነፋስ የት ወስዶ እንደሚጥለን አይታወቅማ! (ስሙኝማ…“ዳይት ላይ ነኝ…”…
Rate this item
(17 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታም አይደል……እዚች ከተማ ውስጥ ያለ ጮሌነት እንዴት ‘መልኩን እየለዋወጠ እንደሚመጣ የሚገርም ነው፡፡ እና… ‘ያላወቀ ማለቁ’ ነው፡፡በቀደም ይሄ ትርፍ ሳይጭን ሦስት፣ ሦስት ሰው የሚደረድረው ታክሲ መጨረሻ ወንበር ላይ ነበርኩ። “ኋላ ጠጋ በሉ…” ተብሎ አንዲት ‘የዘመናችን ሰው’ የምትመስል ልጅ…