ባህል
Saturday, 13 October 2018 10:44
“የላሊበላ ቅርስ ጥገና በ3 ዓመት ውስጥ ይካሄዳል”
Written by አቶ ገዛኸኝ አባተ (የባህልና ቱሪዝም ሚ/ር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ)
• ቅርሱ የዓለም ቅርስ ስለሆነ መንግስት እንደፈቀደ ማድረግ አይችልም• 300 ሚሊዮን ብር በአንድ ጊዜ ይገኛል ማለት ይከብዳል• ቤተ ክርስቲያን በራሷ መንገድ መንቀሳቀስ ትችላለች ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ላሊበላን ለመታደግ ምን ተግባራዊ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው?በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ካለፈው ዓመት ጀምሮ ችግሩን በባለሙያዎች…
Read 6795 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ይሄ የመካካብ ነገራችን…አለ አይደል…ወይ ‘ሆቢ’ ወይ ‘አጉል ልምድ’ ብቻ መሆኑ ቀረና በቃ ‘ስትራቴጂ’ ነገር ሆኖ ቀረ! ተኩሰን ባልጣልነው አንበሳ… “ለምንድነው ራስህ ላይ የአንበሳ ጎፈር የማታደርገው!” መባባሉ፣ ‘እነ እንትና’ ብቻ የሚያደርጉት ሳይሆን አብዛኞቻችን አኮ እየሠመጥንበት ነው!ስብሰባ ላይ…“በእውነቱ ሥራ አስኪያጃችን…
Read 2868 times
Published in
ባህል
ባለፉት አራት ዓመታት የተጓዝንበት ጎዳና በጣም አስጨናቂ ነበር፡፡ ፖለቲካዊ ብቻ ሣይሆን ማህበራዊ መሠረታችንም ተነቃንቋል፡፡ ነፍስ ያወቀውና ኃላፊነት የሚሰማው ሙሉ ሰው የሆነው ብቻ ሣይሆን ህጻናትም ብዙ ተጎድተዋል፡፡ ምናልባት ከሁለት ዓመት በፊት ይሆናል፡፡ ሁከቱ በተባባሰበት ወቅት ከልጄ ጋር የሁለት ሰዓት ዜና እያዳመጥን…
Read 5704 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን… ለአንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዓመት እረፍት ይሰጣቸው። እንዴ … መከራቸውን በሉ እኮ! ማይክራፎን የያዝን ሁሉ መጀመሪያ የሚታዩን ‘አንዳንድ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች’ ብቻ ሆኗል። እና… አለ አይደል… የዓመት ፈቃድ ቢሰጣቸው ይሻላል፤ አለበለዚያ ከድካም የተነሳ ‘ሲክ ሊቭ’ ሊጠይቁ ይችላሉ!በጋዜጣ…
Read 2341 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን…ነገሮች መለዋወጣቸው ካልቀረ ለ‘አራድነት’ ደረጃ ይውጣልን። ተቸገርን እኮ! እኔ የምለው… አለ አይደል… የ‘አራድነት’ የሦስት ወር ስልጠና ምናምን ተጀመረ እንዴ! እንደዛ ከሆነ እውቅና የሌላቸው አሰልጣኞች በዝተዋል ማለት ነው (ቂ… ቂ… ቂ... እኔ የምለው… እነ እንትና… የዘንድሮው አራድነት እናንተን አይመለከትም።)…
Read 5632 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንዱ ሰው ምን አለ መሰላችሁ… “ለአዲሱ ዓመት እቅዴን ከጠየቃችሁኝ፣ እቅዴ ራሴን ማግኘት ነው” ብሏል፡፡ እኛን አይቶና መርምሮ የተናገረ ነው የሚመስለው፡፡ ራሳችንን ማግኘት የተሳነን፣ ቁጥራችን ቀላል አይደለምና፡፡ እንደውም ቁጥራችን እየጨመረ ሳይሄድ ቀርቷል ብላችሁ ነው! ራሳችንን እንድናገኝ ይርዳን!ሴትዮዋ ሱፐርማርኬት ውስጥ እየተዘዋወረች…
Read 6084 times
Published in
ባህል