ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ክረምትና ‘ቅዝቃዜው’ አልለቅ አለንሳ! “ሞቅ ሊል ነው” ስንል ውርጩ ሾልኮ እየገባ፣ “ፀሀይ ልትወጣ ነው” ስንል ከፓሲፊክ ውቅያኖስ ይምጣ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ የማናውቀው ደመና ሰማይ ለሰማይ ተስቦ እየሸፈነን… ‘ቆፈንና ውርጭ’ የሚቀንሱበት ዘመን ይሁንልንማ!እኔ የምለው …እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ…እኛ ዘንድ ጀምሮ…
Read 3245 times
Published in
ባህል
እንኳን ከዘመን ዘመን አሸጋገራችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ክረምት አልፎ በጋ፣ መስከረም ሲጠባአሮጌው ዓመት አልፎ፣ አዲሱ ሲገባደራሽ የወንዝ ውሀ ተውሳኩን ይውሰደውጤና መሆኑን ነው እኛ የምንወደው፣ተብሎ ተዚሞ ነበር፡፡ በተለይ ዘንድሮ ፈሳሽ የወንዝ ውሃ እንዲወስድልን የምንፈልጋቸው ብዙ ተውሳኮች አሉ፡፡ በወሬ መልክ፣ በመድረክ ላይ ንግግር መልክ፣ በሬድዮና…
Read 3331 times
Published in
ባህል
“እናም… ከሁሉም በላይ ልንመኝ የምንችለውና ምናልባትም ልንመኝ የሚገባን ሰላምን ነው፣ ከሁሉም በላይ ልንመኝ የሚገባው እላያችን ላይ ሰፍሮ ተራ፣ በተራ እየቆሰቆሰ እያባላን ያለውን መጥፎ መንፈስ ጥርግ አድርጎ የሚወስድልን ተአምር እንዲፈጠር ነው፣ ልንመኝ የሚገባን አልለቅ ያለን የችግርና የመናቆር አዙሪት የሚወገድበትን ጥበብ እንድናገኝ…
Read 2824 times
Published in
ባህል
“የምር ግን…እንግዲህ ጨዋታም አይደል …በአገልግሎት መስጫዎች አካባቢ ኦምሌታቸውን ሲቀረጥፉ አርፈደው (ቅናት አይመስልብኝም!) በፈለጋቸው ሰዓት እየመጡ “ልዩ እንክብካቤ ይደረግልን” አይነት የሚያሰኛቸው ሰዎች አይገርሟችሁም! ስንተኛ ሰማይ ላይ ነን ብለው ነው የሚያስቡት?!--» እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰልፉ ረጅም ነበር…የመብራት ሂሳብ ለመክፈል:: ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ የቆሙ…
Read 3026 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ነገሬ ላለ ሰው፣ ሚኒባስ ታክሲዎቻችን ላይ የሚለጠፉት ነገሮች፣ አንድ ሰሞን ሲያሸማቅቁን ከነበሩት ዘለፋዎች ቀስ በቀስ እየወጡ ነው:: “የቤትሽን ዓመል እዛው!” አይነት መለስተኛ የተቃውሞ ሰልፍ ሊያስወጡ የሚችሉ ነገሮች አልፎ፣ አልፎ በምክሮችና መልካም በሆኑ ቃላት እየተለወጡ ይመስላል፡፡ በእርግጥ ምን የመሳሰሉ የሚያረጋጉና…
Read 3145 times
Published in
ባህል
“ምን መሰላችሁ…‘ምቀኛ’ የግድ ያስፈልጋል፡፡ ዘወር ብሎ የሚያየን ባይኖርም፣ አንድ አስር፣ ሀያ ምቀኞች ያስፈልጉናል፡፡ ችግሮቻችንን ለማሻገር ኢንሹራንሶች ናቸው፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…እንዲህ አይነት ውርጭ የተላከብን ምን ብናጠፋ ነው! አለ አይደል…ልክ እኮ ተፈጥሮ ቂም የያዘችብን ነው የሚመስለው፡፡ አንድ ሰሞን ከሰማዩ በታች ብቻ ሳይሆን…
Read 3054 times
Published in
ባህል