ባህል

Saturday, 20 December 2014 12:31

‘እኛና ካሜራ…’

Written by
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ይሄ ‘ፎርቹን’ የሚባለው የዓለም ሀብታሞችና ታዋቂዎችን የሚያወጣው መጽሔት …ምነው እኛን ረሳንሳ! ነው…ወይስ ይህቺም ቁም ነገር ሆና ‘ተመቀኙን’ አሀ…የ‘ሴሌብሪቲ’ አገር ሆነናላ! ከሲቪል ሰርቫንቱ ይልቅ ታዋቂው በቁጥር ባይበዛ ነው! የምር እኮ…እንደ ዘንድሮ ‘ሴሌብሪቲ’ የመሆን ዕድል በቀላሉ የሚገኝበት ኖሮም አያውቅም፡፡ ልጄ የጨዋታውን…
Rate this item
(6 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… አንዳንድ ጊዜ ሚኒባሶች ውስጥ ሰዉ ጣል የሚያደርጋቸው ነገሮች አይገርሟችሁም! ህዝቤ እኮ ‘ሳት እያለውም’…‘ሳት ያለው እያስመሰለም’ የልቡን ጣል ማድረግ እየተለመደ ነው፡፡ አገር ምን ይላል ለማለት ‘ሪሶሉሽን’፣ ወላ አቋም መግለጫ… ምናምን ነገር አያስፈልግም — በአዲስ አበባ…
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሀሳብ አለን…ስብስባዎች ሁሉ… አለ አይደል… “እንዴት ሰነበታችሁ…” በሚል ብቻ ይከፈትና ወደ ጉዳዩ ይገባ! አሀ…“ክቡር እከሌ እከሌ፣” “ክብርት እከሊት እከሌ፣” “የተከበሩ እከሌ እከሌ”…ምናምን ሲባል የስብሰባው ሲሦ እያለቀ ነዋ! ለነገሩ… (“ለምን ይዋሻል!” የሚሉት ነገር ነበረ አይደል!) ብዙ ስብሰባዎች ላይ “እንትንህን እንደ…
Rate this item
(1 Vote)
ከአበባው መላኩ ጋር ስለጐንደርና ስለ ጉዋሳ የተጨዋወትነው“ከግጥም ከመሰንቆ ልጆች ጋር እንዴት ተዋወቃችሁ?” አልኩት፡፡“ግጥም በመሠንቆዎች ስለ ፓኤቲክ ጃዝ የሚያውቁት ነገር የአለ መሰለኝ፡፡ ወርሃዊውን ዝግጅት የመካፈል ልማድ እንዳላቸው ነግረውናል፡፡ በመጀመሪያ የሰማሁት የግጥም በመሰንቆ ቡድኖች ለግጥም በጃዝ ስጦታ ለመስጠት ይፈልጋሉ - ነው፡፡ በ3ኛ…
Rate this item
(4 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አጐንብሶ መሄድ አላውቅ ብዬ እንደ ሰውእቀና ብዬ ነው ቤቴ የፈረሰው፤ የሚሏት “ተረትና ምሳሌ” ነገር አለች፡፡ አሁን አሁን እንደምንም ብለው ቀና ያሉ ሰዎች ቤታቸው መፍረሱን ወይም እየፈረሰ መሆኑን እንሰማለን፡፡ ምን አይነት ጊዜ እንደሆነ አንድዬ ይወቀው እንጂ…የአንዱ ስኬት የሌላውን ዓይን የሚያቀላበት…
Rate this item
(1 Vote)
“ቡና የለም እንጂ ቡናማ ቢኖርወይ አገር ወይ አገር፣ ወይ አገር ጎንደር” * * *አገሯ ጉዋሳ መገራ ምነው አልሰማ አለች ብጣራ ብጣራ * * *እውነት ለመናገር አንዳንድ አገራችንን ክፍሎች የምናውቃቸው በግጥም ብቻ ነው፡፡ ሄደን ስናይ ከግጥሙና ከአገሩ የቱ እንደሚሰፋ እንለያለን፡፡ መጀመሪያ…