ባህል
"--ቀደም ሲል እኮ አይደለም ውሎ አበል ጋዜጠኛው አንዲት ኩኪስ እንዳይቀምስ የሚከለክሉ ሚዲያዎች ነበሩ፡፡ ውሎ አበል ካስፈለገም ራሳቸው ʻቺክንፊድʼ የሚሏት አይነት ትንሽዬ ብር ይወረውሩ ነበር፡፡ ለዚያውም ደግሞ የሂሳብ ክፍሉን አለቃና የገንዘብ ከፋዩዋን ግልምጫ ችሎ! እንደሱ አይነት ነገር ቀረ እንዴ!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ…
Read 1985 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እባክሽ ፍቅሬ ሆይ ተመከሪእባክሽ ፍቅሬ ሆይ ተመከሪከይሉኝታ ጋራ ጡርን ፍሪየምትል አሪፍ ዜማ ነበረች፡፡ አለ አይደል... ሴትዮዋ የመጀመሪያውን ደረጃ ለስለስ ያለ ምክር አልቀበል ብላ ነው “እባክሽ...” ወደማለት የገባው...ወደ ልመና በሉት፡፡ ዘንድሮ እንዲህ አይነት ነገር ላይ ከደረስን የከረምን አይመስላችሁም! ፖለቲካ የማያውቅ…
Read 1546 times
Published in
ባህል
ብልጽግና እውነታውን መጋፈጥ ይኖርበታል! ጌታሁን ሔራሞ ከእንግዲህ የብልፅግና ፓርቲ “illusionist” መሆኑን አቁሞ እውነታውን ፊት ለፊት መጋፈጥ ይጠበቅበታል! ሰሞኑን የብልፅግና ፓርቲ ካካሄዳቸው ሕዝባዊ ስብሰባዎች ወትሮም ብዙዎቻችን አስቀድመን ስንጮህ የነበረውን አንድ ቁም ነገር ፓርቲው ሊገነዘብ ይችላል ብዬ አስባለሁ...ፓርቲው ራሱን በቅዥት ዓለም ውስጥ…
Read 1649 times
Published in
ባህል
ኢትዮጵያ ላይ የተነጣጠረው አስከፊው - HR6600 አሜሪካና አጋሮቿ የኢትዮጵያን እጅ ለመጠምዘዝ የሚሄዱበት ርቀት ከእለት ወደ እለት አስገራሚ እየሆነ ነው። አሁን ላይ ደግሞ የኢትዮጵያን ሉአላዊነት የሚገስ፣ እስከዛሬ ከተሞከሩት በአይነቱም ሆነ በይዘቱ አስከፊ የሆነ HR6600 የሚባል ህግ ለማጽደቅ እየተንቀሳቀሱ ነው።በዚህ ህግ የአሜሪካን…
Read 1676 times
Published in
ባህል
HR 6600ን እንደግፋለን የምትሉ ሰዎች አስቡበት! 1) ይህ ማዕቀብ የመጣው በትህነግና በፀረ ኢትዮጵያውያን ግፊት ነው። ትህነግ ገዥዎቹ ጋር ብቻ አልገጠመም። ከአገር ጋር ነው የገጠመው። ለትህነግ ከኢትዮጵያ እነ ዐቢይ ይቀርቡታል። እንታረቅ ቢሉ በቀላሉ ከገዥዎቹ ጋር ይታረቃሉ። እየሞከሩም ነው። ፀባቸው የሚቆየው ከኢትዮጵያ…
Read 1526 times
Published in
ባህል
የዕድሜ ግ-ሽበት በእውቀቱ ስዩም አዲሳባ እየሰፋች ነው፤ ከጥቂት አመታት በሁዋላ “በአዲስ አበባ አስተዳደር በአንኮበር ክፍለ ከተማ ነዋሪ የሆኑት አቶ በእውቀቱ“ የሚል ነገር መስማታችን አይቀርም፥ አያት ወደሚባለው ሰፈር ብቅ ካሉ የፈረስ ጋሪ፥ ባጃጅና ዘመናዊ መኪና ትከሻ ለትከሻ እየተጋፉ ሲያልፉ ያያሉ፥ ባንድ…
Read 1699 times
Published in
ባህል