ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዛሬ ቃለ መጠይቅ ማድረግ አምሮኛል…ልክ ነዋ! በአንድ በኩል ትውልዱ ሁሉ እየተገለማመጠና እየተቻቸ በየራሱ መንገድ እየሄደ ነው፡፡ በሌላ በኩል እነእንትናዬን በተመለከተ የትውልድ ግንብ እንደ በርሊን ግንብ ይፈረካከስና… ህዝቤ በጋራ መግባባት ይሠራል፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…. “‘እሱ’ ላይ ቬቴራን ምናምን ብሎ ነገር የለም…”…
Read 3301 times
Published in
ባህል
ያለፈውን ዓመት ከሁለት አኳያ ነው የምመለከተው፡፡ አንደኛው ከግል አኳያ ሲሆን ሁለተኛው ከሃገራችን ሁኔታ በተለይም ከፖለቲካው አኳያ ነው፡፡ በግል ደረጃ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ ነው የከረምኩት፡፡ ቤተሰቦቼ ቦስተን አሜሪካን ይኖራሉ፤ እነሱ ናፍቀውኛል፤ ሄጄ ማየት እፈልጋለሁ፡፡ በሃገር ደረጃ የዲሞክራሲ ሂደቱ በጣም አስቸጋሪ…
Read 2682 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…ግድግዳው ላይ ያለው ቀን መቁጠሪያ ተለወጠ? እኛ አገር ዘመን መለወጥ ማለት ግድግዳ ላይ ያለውን ቀን መቁጠሪያ መለወጥ ከሆነ እየሰነበተ ነዋ! የምር እኮ…ዘንድሮ “ሲጋራ አቆማለሁ…” “ቂማ አቆማለሁ…” “መጨለጥ አቆማለሁ…” የሚል አንድም ወዳጅ አልገጠመኝም፡፡ ወዳጆቼ ‘ሲፑ’ና ‘ቂማው’… ይሄን ያህል…
Read 3672 times
Published in
ባህል
“ይማሯል እንደ አካልዬ! ይዋጉዋል እንደ ገብርዬ!” ይህን የተናገሩት ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ናቸው፡፡ በዘመናቸው የነበሩ ካህናትና የእስልምና መሪዎች “እኔ እበልጣለሁ ሊቁም እኔ ነኝ” እየተባባሉ ያስቸገሩ ነበርና ሁለቱን ወገኖች የሚፈትኑበት አጋጣሚ ሲፈልጉ ዘመን መለወጫ ደረሰ፡፡ የዘመን መለወጫ ዕለት ደግሞ ክርስቲያኑም ሙስሊሙም በፌስታ…
Read 10738 times
Published in
ባህል
‘እውነት’ ይህን ያህል ‘አኩርፋናለች’ እንዴ! ልክ ነዋ… አይደለም ቤተኛችን ልትሆን አልፎ፣ አልፎ እኛ ዘንድ ‘ለቡና ብቅ ማለቱን’ ሁሉ ትታዋለች፡፡ እንደውም እውነት መናገር “ለክርና ማተቤ…” ምናምን ማለት የሀቀኝነት መለኪያ ሳይሆን ‘ከዘመኑ ጋር አብሮ መሄድ አለመቻል’ ነው፡፡ እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ከዘመን ወደ ዘመን…
Read 3799 times
Published in
ባህል
EBCን እንዴት እንቀበለው? እ.ኤ.አ በ1964 ዓ.ም የመጀመርያውን የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ሊያበስረን የተበሰረው ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ - ኢቲቪ እነሆ የስያሜ ለውጥ አድርጎ EBC በሚል አዲስ ስያሜ የቀድሞውን ስርጭት ቀጥሏል፡፡ የስያሜ ለውጥ ለማድረግ ያስፈለገበት ዋና ምክንያት እና በአጠቃላይ በማንነት ለውጥ ዙርያ አዲሱ…
Read 3853 times
Published in
ባህል