ባህል

Rate this item
(5 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ዛሬ ቃለ መጠይቅ ማድረግ አምሮኛል…ልክ ነዋ! በአንድ በኩል ትውልዱ ሁሉ እየተገለማመጠና እየተቻቸ በየራሱ መንገድ እየሄደ ነው፡፡ በሌላ በኩል እነእንትናዬን በተመለከተ የትውልድ ግንብ እንደ በርሊን ግንብ ይፈረካከስና… ህዝቤ በጋራ መግባባት ይሠራል፡፡ ቂ…ቂ…ቂ…. “‘እሱ’ ላይ ቬቴራን ምናምን ብሎ ነገር የለም…”…
Rate this item
(8 votes)
ያለፈውን ዓመት ከሁለት አኳያ ነው የምመለከተው፡፡ አንደኛው ከግል አኳያ ሲሆን ሁለተኛው ከሃገራችን ሁኔታ በተለይም ከፖለቲካው አኳያ ነው፡፡ በግል ደረጃ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እያስተማርኩ ነው የከረምኩት፡፡ ቤተሰቦቼ ቦስተን አሜሪካን ይኖራሉ፤ እነሱ ናፍቀውኛል፤ ሄጄ ማየት እፈልጋለሁ፡፡ በሃገር ደረጃ የዲሞክራሲ ሂደቱ በጣም አስቸጋሪ…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…ግድግዳው ላይ ያለው ቀን መቁጠሪያ ተለወጠ? እኛ አገር ዘመን መለወጥ ማለት ግድግዳ ላይ ያለውን ቀን መቁጠሪያ መለወጥ ከሆነ እየሰነበተ ነዋ! የምር እኮ…ዘንድሮ “ሲጋራ አቆማለሁ…” “ቂማ አቆማለሁ…” “መጨለጥ አቆማለሁ…” የሚል አንድም ወዳጅ አልገጠመኝም፡፡ ወዳጆቼ ‘ሲፑ’ና ‘ቂማው’… ይሄን ያህል…
Rate this item
(3 votes)
“ይማሯል እንደ አካልዬ! ይዋጉዋል እንደ ገብርዬ!” ይህን የተናገሩት ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ናቸው፡፡ በዘመናቸው የነበሩ ካህናትና የእስልምና መሪዎች “እኔ እበልጣለሁ ሊቁም እኔ ነኝ” እየተባባሉ ያስቸገሩ ነበርና ሁለቱን ወገኖች የሚፈትኑበት አጋጣሚ ሲፈልጉ ዘመን መለወጫ ደረሰ፡፡ የዘመን መለወጫ ዕለት ደግሞ ክርስቲያኑም ሙስሊሙም በፌስታ…
Saturday, 13 September 2014 13:15

ዕርቅና ፍቺ…

Written by
Rate this item
(2 votes)
‘እውነት’ ይህን ያህል ‘አኩርፋናለች’ እንዴ! ልክ ነዋ… አይደለም ቤተኛችን ልትሆን አልፎ፣ አልፎ እኛ ዘንድ ‘ለቡና ብቅ ማለቱን’ ሁሉ ትታዋለች፡፡ እንደውም እውነት መናገር “ለክርና ማተቤ…” ምናምን ማለት የሀቀኝነት መለኪያ ሳይሆን ‘ከዘመኑ ጋር አብሮ መሄድ አለመቻል’ ነው፡፡ እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንኳን ከዘመን ወደ ዘመን…
Rate this item
(4 votes)
EBCን እንዴት እንቀበለው? እ.ኤ.አ በ1964 ዓ.ም የመጀመርያውን የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ሊያበስረን የተበሰረው ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ - ኢቲቪ እነሆ የስያሜ ለውጥ አድርጎ EBC በሚል አዲስ ስያሜ የቀድሞውን ስርጭት ቀጥሏል፡፡ የስያሜ ለውጥ ለማድረግ ያስፈለገበት ዋና ምክንያት እና በአጠቃላይ በማንነት ለውጥ ዙርያ አዲሱ…