ባህል

Rate this item
(7 votes)
“-በእርግጥም የህክምና ተቋሙ ሙያዊ ሥራ አስደሳች ላይሆን ይችላል፡፡ በችሎታ ማነስ፣ ወይምበግዴለሽነት ስህተቶች ተሠርተው ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ለ‘ሰርቫይቫል’ ስንል…“ዶከተር፣ እድሜህንየማቱሳላን እጥፍ በእጥፍ ያድርገው!” እንላለን፡፡--”እንዴት ሰነበታችሁሳ! 2010 ሩቧን እያገባደድናት ነው፡፡ አኔ የምለው…ሌላው ዓለም ያሉ ሰዎች ጊዜ፣ የዴንዘል ዋሺንግተን ‘አንስቶፐብል’ ፊልም ላይ እንዳለው…
Saturday, 18 November 2017 13:09

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(4 votes)
ሰውየው ወንደ ላጤ ነው፡፡… በመጥፎ አጋጣሚ የተለያት የቀድሞ ባለቤቱ ውጭ አገር ትኖራለች፡፡ ተስፋ ቆርጣ እስካገባች ድረስ ያለችበትን እያወቀ ችላ ብሏታል፡፡… እሷ ግን ሁልጊዜ አብራው ነበረች። … ይህን ደግሞ እሱ ሊረዳ አልቻለም፡፡… ከቤቱ ወደ ስራው ወይም ወደ ሌላ ቦታ ደርሶ ሲመለስና…
Sunday, 19 November 2017 00:00

የእግር ኳሱ ነገር!?

Written by
Rate this item
(6 votes)
“የምንጠይቀው ነገር አለን፡፡ ወጣቶቹ የታሉ? ከዘመኑ የእግር ኳስ ሁኔታ ጋር ቅርብ የሆኑ ወጣቶች የታሉ? እንዴ… አንዳንድ ጊዜ እኮ “እስቲ ኑና ሞክሩት” ይባላል፡፡ በነገራችን ላይ ወጣቶቹ መጥተው ቢሞክሩት ምናልባት ነገሮች ቶሎ ላይሳኩ ይችላሉ እንጂ እግር ኳሳችን አሁን ባለበት ደረጃ የሚያጣው ነገር…
Monday, 13 November 2017 10:38

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(10 votes)
“--ዛዴሞስ የታሰረበት ብልቃጥ ወደ ሰማየ ሰማያት ሲወረወር፣ ነፋስ ያመጣው ሀይለኛ ዝናብ አግኝቶት ኢትዮጵያ ምድርአደረሰው፡፡ … ደብረዘይት ሆራ ዳርቻ ላይም ወረወረውና ተሰበረ፡፡ … ንጉሥ ሰለሞን እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ያላስታወሰው አንድነገር ቢኖር፣ ድግምቱ ውሃ ከነካው እንደሚረክስ አለማስተዋሉ ነበር፡፡--” “ጭስ ባለበት እሳት…
Rate this item
(2 votes)
“--ታዲያላችሁ…አንድ ወዳጃችን በአንድ ወቅት አንድ ብጣሽ ወረቀት፣ የተሰባበረ ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጥላል፡፡ ለዛ አይደለም እንዴ የተቀመጡት! እናማ…የቆሻሻው መጣያ ለመድረስ አንድ ሀያ ሜትር ተራምዷል፡፡ ሲመለስ አብሮት የነበረው ጓደኛው ምን ይለዋል… “ፈረንጅ መሆንህ ነው!” እንዲህ ያለው ሰው ደግሞ ቀለም ያልገባው፣ ምናምን አይደለም፡፡…
Rate this item
(8 votes)
“--ግራ የገባን ደግሞ…እንደ ሁሉም ነገር ማለት ነው…የኤኮኖሚስቶች ‘ትንተና’ ነው፡፡ አንዳንዶቹ ችግራችን ገብቷቸውአንጀታችንን ያርሱናል፡፡ አለ አይደል…ልክ እነሱ ውስጥ ገብተን እኛ የተናገርን ይመስለናል፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ይህ ከየመጽሐፉየወጣ ቋጥኝ፣ ቋጥኝ ቃላት…እንደገና ደግሞ የዘመኑን ቋንቋ እየደረደሩ፣ “በሰዉ ኑሮ ላይ ይህን ያህል ጫና አያመጣም” ይሉናል፡፡መሶባችንን…