ባህል
“-በእርግጥም የህክምና ተቋሙ ሙያዊ ሥራ አስደሳች ላይሆን ይችላል፡፡ በችሎታ ማነስ፣ ወይምበግዴለሽነት ስህተቶች ተሠርተው ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ለ‘ሰርቫይቫል’ ስንል…“ዶከተር፣ እድሜህንየማቱሳላን እጥፍ በእጥፍ ያድርገው!” እንላለን፡፡--”እንዴት ሰነበታችሁሳ! 2010 ሩቧን እያገባደድናት ነው፡፡ አኔ የምለው…ሌላው ዓለም ያሉ ሰዎች ጊዜ፣ የዴንዘል ዋሺንግተን ‘አንስቶፐብል’ ፊልም ላይ እንዳለው…
Read 4066 times
Published in
ባህል
ሰውየው ወንደ ላጤ ነው፡፡… በመጥፎ አጋጣሚ የተለያት የቀድሞ ባለቤቱ ውጭ አገር ትኖራለች፡፡ ተስፋ ቆርጣ እስካገባች ድረስ ያለችበትን እያወቀ ችላ ብሏታል፡፡… እሷ ግን ሁልጊዜ አብራው ነበረች። … ይህን ደግሞ እሱ ሊረዳ አልቻለም፡፡… ከቤቱ ወደ ስራው ወይም ወደ ሌላ ቦታ ደርሶ ሲመለስና…
Read 3347 times
Published in
ባህል
“የምንጠይቀው ነገር አለን፡፡ ወጣቶቹ የታሉ? ከዘመኑ የእግር ኳስ ሁኔታ ጋር ቅርብ የሆኑ ወጣቶች የታሉ? እንዴ… አንዳንድ ጊዜ እኮ “እስቲ ኑና ሞክሩት” ይባላል፡፡ በነገራችን ላይ ወጣቶቹ መጥተው ቢሞክሩት ምናልባት ነገሮች ቶሎ ላይሳኩ ይችላሉ እንጂ እግር ኳሳችን አሁን ባለበት ደረጃ የሚያጣው ነገር…
Read 4033 times
Published in
ባህል
“--ዛዴሞስ የታሰረበት ብልቃጥ ወደ ሰማየ ሰማያት ሲወረወር፣ ነፋስ ያመጣው ሀይለኛ ዝናብ አግኝቶት ኢትዮጵያ ምድርአደረሰው፡፡ … ደብረዘይት ሆራ ዳርቻ ላይም ወረወረውና ተሰበረ፡፡ … ንጉሥ ሰለሞን እስከ ዕለተ ሞቱ ድረስ ያላስታወሰው አንድነገር ቢኖር፣ ድግምቱ ውሃ ከነካው እንደሚረክስ አለማስተዋሉ ነበር፡፡--” “ጭስ ባለበት እሳት…
Read 5691 times
Published in
ባህል
“--ታዲያላችሁ…አንድ ወዳጃችን በአንድ ወቅት አንድ ብጣሽ ወረቀት፣ የተሰባበረ ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ይጥላል፡፡ ለዛ አይደለም እንዴ የተቀመጡት! እናማ…የቆሻሻው መጣያ ለመድረስ አንድ ሀያ ሜትር ተራምዷል፡፡ ሲመለስ አብሮት የነበረው ጓደኛው ምን ይለዋል… “ፈረንጅ መሆንህ ነው!” እንዲህ ያለው ሰው ደግሞ ቀለም ያልገባው፣ ምናምን አይደለም፡፡…
Read 2913 times
Published in
ባህል
“--ግራ የገባን ደግሞ…እንደ ሁሉም ነገር ማለት ነው…የኤኮኖሚስቶች ‘ትንተና’ ነው፡፡ አንዳንዶቹ ችግራችን ገብቷቸውአንጀታችንን ያርሱናል፡፡ አለ አይደል…ልክ እነሱ ውስጥ ገብተን እኛ የተናገርን ይመስለናል፡፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ይህ ከየመጽሐፉየወጣ ቋጥኝ፣ ቋጥኝ ቃላት…እንደገና ደግሞ የዘመኑን ቋንቋ እየደረደሩ፣ “በሰዉ ኑሮ ላይ ይህን ያህል ጫና አያመጣም” ይሉናል፡፡መሶባችንን…
Read 5330 times
Published in
ባህል