ባህል

Sunday, 02 July 2017 00:00

‘የተሳሳተ ጥሪ’

Written by
Rate this item
(12 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ከጥቂት ሳምንታት በፊት ነው፡፡ አንድ ወዳጄ አንድ ቀን ከምሽቱ አምስት ሰዓት ገደማ ስልክ ይደወልለታል። በዛ ሰዓት ይደውልልኛል ብሎ የሚያስበው ሰው ስላልነበር፣ የልብ ምቱ ትንሽ ፈጠን ይላል፡፡“ሄሎ፣ ማን ልበል!” ይላል፡፡ በምላሹ “ሄሎ፣ እከሌ ነኝ፣” የለ፣ “ናፍቀኸኝ ነው” የለ፣ “ድንገት ትዝ…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ እንደገና አቤቱታ ይዞ የአንድዬን በር ያንኳኳል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ!አንድዬ፡— ማነህ አንተ?ምስኪን ሀበሻ፡— እኔ ነኝ፣ አንድዬ… አንድዬ፡— አሀ! ምስኪኑ ሀበሻ…ድምጽህ ተለወጠብኝና ነው እኮ…ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ ምን ያልተለወጠ ነገር አለ…አንድዬ፣ ምን ያልተለወጠ ነገረ አለ ነው የምልህ! ሁሉም ነገሬ ተለውጧል…አንድዬ፡— ያው…
Rate this item
(5 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!የመድረኩ ቲያትር አልቆ መጋረጃ ይዘጋል፡ አንዱ ተዋናይም ጓደኛውን ያገኝና… “ትወናዬ እንዴት ነበር?” ሲል ይጠይቀዋል፡፡“ምንም አትል…” ይላል ጓደኛው፡፡“ሦስቱንም ትዕይንት ብጫወት ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ትንሽ ቅር ያለኝ ገና በመጀመሪያው ትዕይንት በጥይት ተመትቼ መሞቴ ነው…” ይላል ተዋናዩ፡፡ ጓደኝየው ምን ቢለው ጥሩ ነው…“ጥሩ…
Rate this item
(11 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!በዛ ሰሞን ነው…በተቆፈረው የከተማው አንድ ክፍል፡፡ በአሥራዎቹ መጀመሪያ የሚሆኑ ልጆች የተቆፈረው ጉድጓድ ውስጥ ከርቀት ድንጋይ እየወረወሩ ይፎካከራሉ፡፡ ይሄኔ አንድ አዛውንት ምን ቢሉ ጥሩ ነው… “ልጆች ተዉ አታበላሹ እንጂ፣ ለእናንተ ነው እኮ የተቆፈረው፡፡” እንግዲህ ምን ያስቡ፣ ምን እግዚአብሔር ይወቀው፡፡ ግን…
Rate this item
(8 votes)
“አዲስ አድማስን በፍቅር የማነብ ሰው ነበርኩኝ” “----ብዙ ሀሳብ ነበረኝ፤ ከሀሳቦቼና እቅዶቼ መካከል ማስተርሴን ሰርቼ በትምህርት ራሴን ማሳደግ የመጀመሪያውነበር፡፡ እንደውም ከስራ ዓለም ወጥቼ ወደ ንግዱ የገባሁትም የተሻለ ገንዘብ ይዤ ትምህርቴን ለመቀጠል ነበር፡፡ በደሞዝ ያንን ማድረግ እንደማልችል በማሰብ ---” በ1268 በጻዲቁ አባ…
Rate this item
(7 votes)
“---- እናማ… ‘ልጃችሁን ለልጃችን’ የሚል ሽምግልና ከመሄዳችሁ በፊት ቀደም ሲል ከሴቶች ጋር የነበረውንግንኙነት በተመለከተ መረጃው በጽሁፍ ይሰጠን በሉ፡፡ እሱ በወለደው እናንተ መሳቀቅ አለባችሁ እንዴ! ----“ እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሰዎቹ ለጓደኛቸው እሷዬዋን ለመጠየቅ ሽምግልና ይሄዳሉ፡፡ የ‘እጩ ሙሽራዋ’ ሰፈር ሲደርሱም የሆኑ ሴትዮ መንገድ ላይ…