ባህል

Rate this item
(11 votes)
አንዳንድ ጊዜ … … ድንገት የሚጣሩ መፅሐፍት አሉ፤ “ውል” ይሉናል፡፡ “በአልጋ ቁራኛ ቨደዌ ዳኛ” ተይዞ ድንገት አማረኝ እንደሚላቸው እህል ውኃ ፈጥርቀው ይይዛሉ፡፡ ከህይወት ወደ ሞት መዳረሻ “ስንቅ” ይመስል፡፡ ይሄን ጊዜ በራሴ መሳቅ ይከጃጅለኛል፡፡ አንድ መፅሐፍ (ቀደም ሲል የተነበበ) ድንገት ደርሶ…
Saturday, 16 July 2016 12:33

የ‘ብሮች ጉባኤ’…

Written by
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይህ ውይይት በቅርቡ የሆነ ዊኪሊከስ ምናምን ይዞት ሊወጣ ይችላል፡፡ እስከዛው ድረስ ካልተረጋገጡ ምንጮች ያገኘነውን…የእኛው ብሮች ‘በታሪክ አጋጣሚ’ አንድ ላይ ተገናኝተው እያወሩ ነበር አሉ፡፡ሀምሳ ብር፡— አጀሬው መቶአችን እንዴት ከረምክ? ደህና አልከረምክም እንዴ…ምነው ጠቋቆርክብኝሳ!መቶ ብር፡— ጭራሽ ሽቅብ ተንጠራርተህ ‘አጅሬው’ ትለኝ ጀመር!…
Saturday, 09 July 2016 09:58

የሐምሌ አቤቱታ…

Written by
Rate this item
(6 votes)
ባል ለአንድዬ “ዛራና ቻንድራ” ትዳሬን በጠበጡት ሲል ስሞታ ያቀርባልእንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…እንግዲህ ዓመቱ ሊገባደድ አይደል! አቤቱታ የማያጣው ምስኪኑ ሀበሻ አሁንም “አቤት…” ሊል ሄዷል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ መቼም አይገደኝ፣ ይኸው ደግሜ መጣሁልህ፡፡አንድዬ፡— ጭራሽ መጣሁልህ አልከኝና አረፍከው! ስናፍቅህ የከረምኩ አስመሰልከው እኮ…ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ ባትናፍቀኝም ምን…
Rate this item
(16 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ይቺን ስሙኝማ…ተማሪዎቹ “እስቲ ኢትዮዽያን በስድስት መስመር መግለጽ የሚችል…” ይባላሉ፡፡አንዱ ልጅ፡… “ምን ያቅታል፣ እኔ እችላለሁ…” ይልና ለመጻፍ ቁጭ ይላል፡፡ እናላችሁ…ቢያስብ፣ ቢያስብ አንዲት ቃል እንኳ አልመጣለት ይላል፡፡ ይሄን ጊዜ ምን ቢያደርግ ጥሩ ነው…ግጥም ገጠማ!እንኳን ስድስት መስመር መቶም አይገልጽሽእንደው በደፈናው የጉድ አገር…
Rate this item
(4 votes)
አዲሱ መጽሐፍ ያልኩት የክፍሉ ታደሰን “ኢትዮጵያ ሆይ …” ነው፡፡ አግኝቼ አነበብኩት፡፡ 416 ገፅ ከነፎቶግራፉ፤ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ ምንጊዜም ለኢህአፓ (እሱ ለኖረበት ወቅት) በሚቆረቆረው “በአመራሩ ውስጥ ባገለገልኩባቸው ጊዜዎች ሁሉ ለተላለፉት ማናቸውም ውሳኔዎች እንደ ሌሎቹ ሁሉ ሙሉ ኃላፊነትን እንደምወስድ አረጋግጣለሁ በሚለው ህፀፁን…
Rate this item
(9 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ተማሪው ሰኔ ሠላሳ ሰርተፊኬቱን ይዞ ቤት ይመጣል፡፡“አባዬ እንኳን ደስ ያለህ…”“እንኳን አብሮ ደስ አለን፡፡ ጎረምሳው ምን ተገኝቶ ነው… አንደኛ ወጣህ እንዴ!” “አንደኛ አልወጣሁም…”“ታዲያ ለምንድነው እንኳን ደስ ያለህ ያልከኝ?” ብሎ ሲጠይቀው፣ ምን ቢል ጥሩ ነው…“ዘንድሮም አምስተኛ ክፍል ስለደገምኩ ለአዲስ መጽሐፍት ገንዘብ…