ባህል
Saturday, 07 November 2020 13:37
4ኛው ጣና ማህበራዊ ሽልማት - “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” አሸናፊዎች ምን ይላሉ?
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
(ጣናን ከእንቦጭ ለመታደግ ሲሉ ህይወታቸውን የገበሩ ሁለት ግለሰቦች የክብር ኒሻን ተሸላሚ ሆነዋል) የዘንድሮ ጣና ማህበራዊ ሽልማት “ትኩረት ለጤና፤ ትኩረት ለጣና” በሚል በእንቦጭ የተወረረውን ጣናን ለመታደግ፣ በኮቪድ-19 ዙሪያ የማህበረሰቡን ግንዛቤ አግኝቶ ራሱን ከአስከፊው ወረርሽን እንዲጠብቅ ሳይታክቱ በማህበራዊ ሚዲያ መረጃ ሲያጋሩ፣ ማህበረሰቡን…
Read 1248 times
Published in
ባህል
"እኛን በተመለከተ “እውነት እኮ ዓለም ባንኩም፣ አይኤምኤፉም፣ ለጋሹም፣ አበዳሪውም ሁሉ---ለካይሮ እየወገነ፣ ይቺን ምስኪን ሀገር ሲበድል ኖሯል...” የሚል ፖለቲከኛ፤ ኦቫል ኦፊስ አጠገብ ይደርሳል ብሎ ማሰብ አሪፍ ነገር አይደለም፡፡ ውገናው በትረምፕ ዘመን አልተጀመረም፣ እሳቸው ሲሄዱም አያበቃም፡፡ ይሄ ነው የዛች ሀገር ፖለቲካ--" እንዴት…
Read 1531 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... እንግዲህ ጨዋታም አይደል፤.... ውሸት መናገር፣ ነጩን ነገር ጥቁር ነው ብሎ ድርቅ ማለት ምናምን በቃ ሁላችንን የሚያመሳስል ባህሪይ ሊሆን ነው ማለት ነው! ውሸት መናገር እንደ ቀድሞው አንገት ማስደፋቱ ቀርቷል፡፡ ሀሰት መናገር እንደ ቀድሞው ማሸማቅቁ ያበቃለት ይመስላል፡፡ ከእኛ ምድር ቤት…
Read 1709 times
Published in
ባህል
"ልክ ነዋ...እንደ ድሮ ቢሆን አኮ ሰው ሲጣላ መገላገል የተለመደ ነበር፡፡ አሁን ዋነኛው ቡጢ ቀማሽ መሀል የገባው ገላገይ ነው የሚሆነው፡፡ ብቻ በዚህም፣ በዛም ‘ግርግር’ ነገር፣ “ጭር ሲል አልወድም” ነገር የሚመቸን የበዛን ነው የሚመስለው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ...ዛሬ እኮ መስከረም 30 ነው። ማለቴ...ምንም ነገር…
Read 1920 times
Published in
ባህል
"-እንደው፣ ለትንሹም ለትልቁም እኔን መውቀሳችሁን መቼ ነው የምታበቁት! ችግር ፈጣሪዎች ራሳችሁ፣ የተቃናውን የምታጣምሙት፣ የቆመውን የምትገነድሱት፣ የተደፈነውን የምትሸነቁሩት ራሳችሁ፣ አደራችሁን የበላችሁ፣ ሃቃችሁን ያፈረሳችሁ ራሳችሁ! የእኔን ስም ገንዘብና ጥቅም መሰብሰቢያ ያደረጋችሁ ራሳችሁ! እና… እኔን ምን አድርግ ነው የምትሉኝ?!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ በአስቸኳይ…
Read 1345 times
Published in
ባህል
"-እንደው፣ ለትንሹም ለትልቁም እኔን መውቀሳችሁን መቼ ነው የምታበቁት! ችግር ፈጣሪዎች ራሳችሁ፣ የተቃናውን የምታጣምሙት፣ የቆመውን የምትገነድሱት፣ የተደፈነውን የምትሸነቁሩት ራሳችሁ፣ አደራችሁን የበላችሁ፣ ሃቃችሁን ያፈረሳችሁ ራሳችሁ! የእኔን ስም ገንዘብና ጥቅም መሰብሰቢያ ያደረጋችሁ ራሳችሁ! እና… እኔን ምን አድርግ ነው የምትሉኝ?!--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪኑ ሀበሻ በአስቸኳይ…
Read 1561 times
Published in
ባህል