ባህል
"ማስመሰል! ማስመሰል! ማስመሰል! እናላችሁ...አለ አይደል...ፎርጅድ ሰው መኖሩን እስካሁን ‘በማስረጃና በመረጃ’ እንደሚባለውአይነት በማሳያነት የምናቀርበው ባይኖረንም፣ ፎርጅድ ባህሪ ግን መኖር ብቻ ሳይሆን የዘመናችን ዋናው መለያ ሆኗል፡፡-" እንዴት ሰነበታችሁሳ! የሆነ አገልግሎት መስጫ ስፍራ ነው። እና የሆነ ባለጉዳይ ከመግባቱ በፊት እጁን በሳኒታይዘር ሙልጭ አድርጎ…
Read 1851 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ... አሁን ያለንበትን አይነት ምኑን እንደምንጨብጥ፣ ምኑን እንደምንይዝ ግራ የተጋባንበት የቅርብ የሆነ ጊዜ ማሰቡ አስቸጋሪ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ ሁሉ ነገር እንዲህ መላ ቅጡን ያጣል እንዴ! እናላችሁ...“ለበጎ ነው፣” “ሊነጋ ሲል ይጨልማል...” ምናምን መባባሉ አሪፍ ነው፡፡ ለጊዜው ቢሆን ያረጋጋላ! አሁን እኮ…
Read 1526 times
Published in
ባህል
"--እና አምስት መቶዋን ‘ላፍ’ ያደርግና አምስት ቀን፣ አምስት ሳምንት፣ አምስት ወር...ጭጭ! ምን አለፋችሁ... የአሥራ አምስት ዓመት ወዳጅነትን በአምስት መቶ ብር ይለውጠዋል፡፡ ምክንያቱም ዘንድሮ ብዙዎቻችን በተለይ ቅርብ ከሆኑ ሰዎቻችን የወሰድነውን የገንዘብም ሆነ የእቃ ብድር የመመለስ አለርጂክ አለብንና፡፡ ኮሚኩ ነገር እኮ...አለ አይደል...ስንመልስም…
Read 1384 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው እንግዲህ ኑሮም ግራ እንዳገባን፣ ‘ቦተሊካውም’ ግራ እንዳጋባን፣ የሰዉ ባህሪይ ግራ እንዳጋባን፣ የፖለቲካ ስብስቦች እውነተኛ ዓላማና ግብ ግራ እንዳጋባን፣ በሀገራችን ዙሪያ እየተካሄዱ ያሉ መሰባሰብ የሚመሳስሉ ነገሮች ግራ እንዳጋቡን፣ የ‘ፈረንጆች’ ነገር ግራ እንዳጋባን ...የ2013 ግማሿን ላፍ አደረግናት፡፡ ምስኪን ሀበሻ፡—…
Read 1293 times
Published in
ባህል
"ስሙኝማ...ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ... ለዚህ ‘መካከለኛ ገቢ’ ለሚባለው ነገር ተራ ይዘን አልነበረም እንዴ! (ወይስ የያዝን መስሎን ነው!) አሀ...ልከ ነዋ...እንደውም ብዙ ነገሮች ላይ “ሀገሪቱ መካከለኛ ገቢ ስትደርስ ይሳካል...” ምናምን የሚባል ነገር ተለምዶ ነበር፡፡ ግን አሁን መካከለኛ ገቢ፣ ‘መካከለኛ ህልም፣” ነገር ሆነች…
Read 1426 times
Published in
ባህል
"-ማን ያልጠመደን አለ፡፡ አሁንማ ለይቶላቸው ግንባር ገጥመው ይኸው ጋዜጣ አይቀራቸው፣ ቴሌቪዥን አይቀራቸው፣ ማህበራዊ ሚዲያዎች አይቀሯቸው…. አንድዬ በቀላሉ ከጥይት ያልተናነሰ ዘመቻ እያካሄዱብን ነው፡፡--" እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ፣ እኔ ነኝ፡፡አንድዬ፡— አሁን፣ አሁንማ ምንም እኮ መናገር አያስፈልግህም፡፡ ገና በኮቴህ አንተ መሆንህን አውቅሀለሁ፡፡ ለምን…
Read 1445 times
Published in
ባህል