ባህል

Saturday, 04 September 2021 17:40

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 ጎባጣው ትዳሬ በእውቀቱ ስዩም በየሳምንቱ ቅዳሜ አንድ መርህ አለኝ፤ ያገርቤትም ሆነ የውጭ አገር ፖለቲካ ዜና እጦማለሁ፤ ኪነጥበብና ማህበራዊ ጉዳይ ላይ እጣድና ነፍሴን አለመልማታለሁ፤ በዚህ መሰረት፥ ቅድም ዩቲዩብ ላይ ስርመሰመስ ቆየሁ፡፡በቀደም አንድ የሞሮኮ ዜጋ የሆነ ዘፋኝ “ሊጋባው በየነ” የሚለውን ዘፈን በራሱ…
Saturday, 04 September 2021 17:38

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ኢትዮጵያ ስታራምደው የነበረው ፌዴራሊዝም የሕብረ-ብሔራዊ (Multinational) ፌዴራሊዝምን መስፈርትን ያሟላ አይደለም! ጌታሁን ሔራሞ መስከረም 24 መንግስት እንደሚመሠረት አፈጉባዔው አቶ ታገሰ ጫፎ ትናንት አስታውቀዋል፣ ከዚሁ ጋር ተያይዞ፦ አሁን ያለው ሕገመንግሥት...በተለይም ክልላዊው ኦቶኖሚው... ዜጎችን በሀገራቸው ነባርና መጤ በማለት ለሁለት የከፈለ መሆኑ ይታወቅ! ሕገ…
Saturday, 28 August 2021 14:42

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
አሜሪካ ልክ ልካችንን ነገረችን! ዘውድአለም ታደሠ (አማን መዝሙር) አሜሪካ በኤምባሲዋ በኩል “ልካችሁን እወቁ” ብላናለች። «እናንት መናጢ ድሆች» ብላ ሰድባናለች። ወገን ተዋርደናል።ሲያንቀለቅለን “USAID ለህዝቡ እያለ ጁንታውን ይቀልባል” ብለን ከሰን ነበር። ምነው አፋችንን በቆረጠው። አሜሪካ ዛሬ በፌስቡክ ገፅዋ አስገባችልን። (ኩሩው የጦቢያ ህዝብ…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!አንድ ደስ የምትል የታላቅ ቅናሽ ነገር አለች... “እውነተኛ ታላቅ ቅናሽ!” የምትል። የምር ግን... አለ አይደል....ለእነኚህ ሊጨበጨብ ይገባል፡፡ አሀ...ሲያምኑስ! “ታላቅ ቅናሽ ስንላችሁ የነበረው ፌክ ነው፤ የአሁኑ ግን እውነተኛው ነው፣” ወይም በዘመኑ ቋንቋ “ፕራንክ ስናደርጋችሁ ነበር!” ብለው ራሳቸው ሲያምኑስ! እናማ...በቦተሊካውም፣ በምኑም…
Saturday, 28 August 2021 13:09

በሀሳብ መንገድ ላይ

Written by
Rate this item
(0 votes)
‹‹መጀመሪያ እንደ ሰው፤ ከዚያ እንደ ፈረንሳዊ አስባለሁ›› “Back to virginity” የምትል የቆየች የእንግሊዝኛ ግጥም ነበረች፡፡ ርዕሷን እወደዋለሁ፡፡ ምናልባት ሊታሰብ እንጂ ሊሆን የማይችል ነገር ስለሚመስል ይሆናል:: ነገር ግን ‹አይሞከሩም› የተባሉ ብዙ ነገሮች ‹መሞከር› ብቻ ሳይሆን ተችለዋል፡፡ ሀሳብ ላይ ደግሞ ቀላል ነው፤…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! ይኸው... ሁለት ሺህ አሥራ ሦስት የሚሉት ራሱ ጎድሎ፣ ህዝብና ሀገርን ሲያጎድል የከረመ ዓመት፣ ውልቅ ሊልን ጫፍ ላይ ነው፡፡ ከእነ ግሳንግሱ ውልቅ ይበልልንማ! ቢያንስ፣ ቢያንስ መደማመጥ የምንጀምርበት ዓመት ይተካልን! ከልባችን “አዲሱን ዓመት የሰላም፣ የፍቅር፣ አብሮ የመኖርና የመቻቻል ያድርግልን!” የምንባባልበት…