ባህል

Saturday, 08 January 2022 00:00

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
የጌታቸው ረዳ የ”R2P” ትርጓሜ ግትርነት ጌታቸው ረዳ “The African Report” ላይ በዲሴምበር 21 2021 “Ethiopia: UN Commission is a Victory for the Cause of Justice and Accountability” ከሚለው ርዕስ ሥር ያሰፈረውን ፅሁፍ አንብቤው ነበር። ፅሁፉ በአብዛኛው የሳንቲምን አንዱን ገፅታ ብቻ…
Rate this item
(0 votes)
በ13 ዓመታት የንግስና ዘመናቸው በዘመነ መሳፍንት ቅርጫ ሆና የተበጣጠሰችውን አገራቸውን አንድ ለማድረግና ጠንካራ ማዕከላዊ መንግስትን ለመመስረት ከላይ እታች ሲኳትኑ ኖረዋል። በኢትዮጵያ ዘመናዊ የመንግስት ስርዓት እንዲስፋፋ፣ አርሶአደሩም ከምርቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ወታደሩም፣ ቀዳሹም በደሞዝና በስርዓት እንዲመራ ፈር የቀየሱ ናቸው- ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ…
Rate this item
(1 Vote)
እንኳን ለብርሀነ ልደቱ ዋዜማ ቀናት አደረሳችሁ!አንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን ሀበሻ፡- አንድዬ...አንድዬ፡- ምስኪኑ ሀበሻ እንዴት ነህ?ምስኪን ሀበሻ፡- ደህና ነኝ አንድዬ፣ ደህና ነኝ፡፡ አንተ እያለህልኝ ምን እሆናለሁ ብለህ ነው፡፡ አንድዬ፡- ጎሽ፣ ዛሬስ ጠባይህን አሻሽለህ ነው የመጣኸው፡፡ እኔ ሳላውቀው እዛ እናንተ ያላችሁበት የተገኘ ነገር አለ…
Saturday, 25 December 2021 13:11

ከፌስቡክ ገጾች በጨረፍታ

Written by
Rate this item
(0 votes)
ቁራ አሞራ አንሁን! (ለአማራ ህዝባዊ ኃይል1 ልዩ ኃይል፣ ፖሊስ፣ ፋኖና ሚሊሻ) ዘላለም ጥላሁን ደማችሁን አፍሳችሁ፣ አጥንታችሁን ከስክሳችሁ፣ ውድ ነፍሳችሁን ሰጣችሁ ለከፈላችሁት ዋጋ በግሌ ታላቅ ክብር አለኝ። ዝቅ ብዬም አመሰግናለሁ።ነገር ግን ጦርነቱ ገና ተጀመረ እንጂ አላለቀም። መጪው ከባድና ውስብስብ ነው። ህውሃትም…
Rate this item
(1 Vote)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ያው እንግዲህ ውጭ ያሉ ወዳጆቻችን ከዚህም፣ ከዛም እየተሰባሰቡ ነው፡፡“ስማ ወንድምህ ሊመጣ እንደሆነ ሰማሁ።”“አዎ ከነገ ወዲያ ይገባል፡፡”“መጥቶ አያውቅም ሲባል ሰማሁ፡፡ ከሄደ ብዙ ጊዜ ሆነው እንዴ?” “ወደ ሀያ፣ ሀያ አንድ ዓመት ይሆነዋል፡፡”አዎ፣ በጣም ብዙ ዘመን በተለያዩ ምክንያቶች ብቅ ብለው የማያውቁ ዜጎቻችን…
Rate this item
(2 votes)
"በዚህም ሆነ በዛ “ኑ...” ብለን ጠርተናቸው የሚመጡበት ካጡ...አለ አይደል... ሥጋ አቅርቦ ቢላዋ መንሳት አይነት እንዳይሆን የሚመለከታቸው እንደ ልዩ ሁኔታ ወስደው (ደግሞም ልዩ ነው!) በተቻለ መጠን ቢያንስ “ኑ...” ያልናቸው አንድ ሚሊዮኑ ኢትዮጵያውያን መምጣት የሚችሉበትን መንገድ ማመቻቸት ተገቢ ነው፡፡ እነሱም የሚመጡበትን መንገድ…