ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው... የግንቦት ፀሀይ እንዲህ እሚያንቀለቅለን የተፈጥሮ ጉዳይ ነው ወይስ የሆነ ‘መልእክት’ ነገር አለው! (ብዙ ነገር ግራ ስለገባን በሁሉም ነገሮች ላይ ትርጉም መፈለግ ለመደብንና እኮ ነው፡፡ ልክ የቀድሞው ግንቦት ወር የዝናብና የበረዶ የነበረ ይመስል፣ “የግንቦት ፀሀይ ምን ቆርጦት ነው…
Read 114 times
Published in
ባህል
በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ (ጌታሁን ሔራሞ) አዲስ አበባ “ግራጫ ትሁን” ተብሏል። ግራጫ፣ ነጭና ብርማ “ቀለሞች” ከኪነ ሕንፃ ታሪክ አኳያ ሞደርኒዝም ከናኘበት ከዛሬ 60 ዓመታት በፊት በብዙ ሀገራት ተሞክረው ቀለሞቹ በሰው ልጆች ሥነ ልቦናና አካል ላይ ከሚያስከትሉት ተፅዕኖ አንፃር በብቸኝነት ጥቅም…
Read 90 times
Published in
ባህል
አዲስ አለማየሁ እና ሳምራዊት ፍቅሩ Rest of World (RoW) ዘንድሮ ባወጣው አመታዊ ዝርዝር ውስጥ የተካተቱ ኢትዮጵያዊ ሆነዋል! ይህ በአለም ዙርያ ያሉ እና ከካሊፎርኒያው ሲሊኮን ቫሊ ውጭ ያሉ 100 የቴክኖሎጂ ለውጥ አምጪ ሰዎች ዝርዝር በዘርፉ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተመርጠው የሚካተቱበት ሲሆን…
Read 189 times
Published in
ባህል
ዓለማየሁ ገላጋይ የሚጽፈው ምናባዊ ይሁን እውናዊ ታሪክ፣ ለታሪኩ የሚያለብሰው የሐሳብ እና የስሜት ስጋ እና መንፈስ፣ ይህንኑም ለአንባቢ የሚያቀርብበት ቅርፅ (ማኅደሩ)፣ እነዚህን ሁሉ ወደ አንባቢው የሚያደርስበት ቋንቋ እጅግ የሚያሳስበው ደራሲ ነው፡፡ “አጥቢያ”፣ “ቅበላ”፣ “የብርሃን ፈለጎች”፣ “ወሪሳ”፣ “በፍቅር ስም”፣ “ታለ፤ በእውነት ስም”፣…
Read 175 times
Published in
ባህል
“ብቻ መኪና የለኝም እንዳትለኝ…” ከሚሉ የሞራል አፍራሽ ብርጌዶች ተገላገልና! “አሁን አንተ የሦስት መቶ ሺህ ብር ቶዮታ ኤክስኪዩቲቭ ቢከብድህ አቶዝ አቅቶህ ነው!” ትሉ የነበራችሁ ወዳጆቻችን የት ናችሁ! ጥያቄ አለን...መኪና ‘ተፈትኖ የተመሰከረለት’ የእንትናዬዎች ማጥመጃ ዘዴ መሆኑ አሁንም አለ እንዴ!--; ኤፍሬም እንዳለ እንዴት…
Read 250 times
Published in
ባህል
የታሪክ ሰናጁ ሰው ታሪክ - እዝራ እጅጉ በሀገራችን የመገናኛ ብዙኃን ታሪክ የህትመት ሚዲያው ፈርጣማ ክንዱን ባሳየበት በ1980ዎቹ መጨረሻ፣ ትታተም በነበረች “ኩኩሉ” የልጆች መጽሔት ላይ አንድ የ15 ዓመት ብላቴና የወደፊት ምኞቱን አሰፈረ። በየትኛው የትምህርት ተቋም ምን መማር እንደሚፈልግ፣ ምን ዓይነት መጽሐፍ…
Read 213 times
Published in
ባህል