ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ ‘የምናምን ዓመት፣’ ‘የምናምን ዓመት’ የሚባል ነገር አለ አይደል… ዘንድሮ ለእኛ ደግሞ ‘የቃለ መጠይቅ ዓመት’ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ልጄ… ዘንድሮ እንደ ምንም ብሎ በሆነ ቲቪ ጣቢያ ቃለ መጠይቅ ካልተደረጉ ‘ይህ እድል’ ሊያመልጥ ይችላላ! (አንዳንዶቹን ስናይ በጋዜጠኞቹ ተፈልገው፣ ተጠይቀው ስቱዲዮ የገቡ…
Read 2066 times
Published in
ባህል
“--ግለሰቦች እስከ ጥግ እንዋሻለን፣ ባለስልጣናት እንክት አድርገው ይዋሻሉ፣ ባለሀብቶች ለነገ ሳያስተርፉ ጥግ ድረስ ይዋሻሉ፣ ተቋማት የመዝገብ ቁጥር በተሰጠው መልኩ ይዋሻሉ… በኃይማኖት ስም የሚመጡትም ዲያብሎስን በቅናት በሚያንጨረጭር መልኩ በጥቅስ አሳምረው ይዋሻሉ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሁለት ሰዎች በየአገሮቻቸው ስላሉ ትያትር ቤቶች ግዙፍነት ጉራ እየተነዛዙ…
Read 5671 times
Published in
ባህል
“ልብህ ቢያቆም ልብ ሊቀየርልህ ይችል ይሆናል፤ ማሰብ ስታቆም ግን ሞተሃል” አንድ ምሽት አንድ ጐረምሳ ዳቦ ሰርቆ ሲሮጥ ባለቤቶቹ ተከታትለው ያዙት፡፡ ክፉኛ እየደበደቡ ንጉሡ ችሎት አቀረቡት፡፡…“ለምን ሰረቅህ?” ዝም፡፡“የታለ ዳቦው?” “ውጦታል” አሉ ሰዎቹ፡፡ “ሌላ ዳቦ አምጡና እንዴት እንደዋጠው ያሳየን” አለ ንጉሡ፡፡ …ዳቦውን…
Read 1674 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ! አንድ ወዳጃችን፤ በኑሮ መሰላል ላይ የተሰቀለ ጓደኛውን ከረጅም ጊዜ በኋላ መንገድ ላይ ያገኘዋል፡፡ ወዳጃችን ሆዬ፤ አይደለም በመሰላል ሊወጣ፣ መሰላሉ አጠገብ ገና አልደረሰም፡፡ እና ጓደኝው… “ከስንት ጊዜ በኋላ ተገናኝተንማ ምሳ ሳንበላ አንለያይም፣” ብሎ ሸላይ ሬስቱራንት ይዞት ይገባል፡፡ ይሄ ሰዋችን…
Read 4857 times
Published in
ባህል
“መንግስትነት ንግስና አይደለም” በጥንት ዘመን ነው፡፡ ሰውየው ቀኑን የሚያሳልፈው መጽሐፍ ሲያነብና ሲደግም፣ ሲደጉሥ፣ ሲጠርዝና ሲፅፍ ነው፡፡ አስማተኛ፣ መጽሃፍ ገላጭ፣ ኮከብ ቆጣሪ፣ ጋኔል ጠሪ፣ ጠጠር ጣይ፣ ጠንቋይ፣ ደብተራ እያሉ ያወሩበታል፡፡ ነቃ ያሉት ደግሞ ‹ሊቅ› ይሉታል፡፡ የአገሪቱ የበላይ ቧለሟሎችና የእምነት አጋፋሪዎች ሰውየውን…
Read 5296 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ጥምቀቱ አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ትናንትና ዛሬ ጃንሜዳ ትደምቃለች፡፡ ስሙኝማ የምር ግን እንደ ጃንሜዳ በብዛት አድቬንቸር የተሠራበት የአዲስ አበባ አካባቢ ይኖራል! እንደውም…እንግዲህ ጨዋታም አይደል… በአገራችን የቤተሰብ ምስረታ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያውና ዋናው ምእራፍ ለጃንሜዳ መሰጠት አለበት፡፡ ስንትና ስንት ትዳር የቆመው እኮ እድሜ…
Read 455 times
Published in
ባህል