ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!በየዓመቱ ለእኛ እንቁጣጣሽደስ ይበለን እንኳን ደህና መጣሽለማለት ያብቃንማ! እንዲህ የሚሆነው በይስሙላ ወሬ ያልተቀባባ፣ በቃላትና በባዶ መፈክር ያልተኳኳለ ተስፋ ሲኖር ነውና! የሚያልፈውን ዓመት “ከመጪው ይሻላል” ከሚል አስተሳሰብ ነጻ ሲኮን ነውና!ለብዙዎች ምንም ምቾት ያልሰጠው ክረምት ሊወጣ ጫፍ ላይ ነው፡፡ “በቅርብ ጊዜ…
Read 5330 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ ዓመቱ እየተገባደደ ነው፡፡ መሥሪያ ቤቶች ስለ ‘ዕቅዳቸው’ ምናምን ነገር የሚያወሩበት ጊዜ ነው፡፡ “ልንሠራው ካቀድነው ውስጥ በሠራተኛው ከፍተኛ የሥራ መንፈስና ከማኔጅመንቱ ጋር ባለው መልካም ግንኙነት 56% አሳክተናል፡፡” እንዲህ የሚለው ኃላፊ፤ የእንግሊዝ ሱፉን፣ የጣልያን ከረባቱን፣ የስፔይን ጫማውን ግጥም አድርጎ መድረክ…
Read 4206 times
Published in
ባህል
ሰውየው የወደፊት ዕጣ ፈንታውን (fate) ለመጠየቅ ወደ እግዜር ዘንድ አቀና፡፡ እግዜርም ወደ ራሱ ጉዳይ በሰውየው አቅጣጫ ሲመጣ፣ መንገድ ላይ ተገናኙ፡፡ “ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ ወዳንተ እየመጣሁ ነበር” አለ ሰውየው፡፡ እግዜርም፤ “ምነው ደህና?” ሲል ጠየቀው፡፡ “ወደፊት ምን እንደሚገጥመኝ ልጠይቅህ ነው” “ይህማ የሚነገር…
Read 5070 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምኑም፣ ምናምኑም ግራ እየገባው ያለው ምስኪን ሀበሻ እንደገና ወደ አንድዬ ሄዷል፡፡ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ…አንድዬ፡— እንዴት ከረምክ! ለመሆኑ ደህና ነህልኝ ወይ?ምስኪን ሀበሻ፡— አ…አንድዬ!…አንድዬ፡— ምነው ተርበተበትክ፣ እኔንም ደህና ነህ ወይ አትለኝም እንዴ?ምስኪን ሀበሻ፡— አንድዬ… ት…ትንሽ ግራ ስለገባኝ ነው፡፡ ግን አንድዬ በ…በደህናህ… ይቅርታ…
Read 5080 times
Published in
ባህል
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ሐምሌም አለቀ… ዓመቱም ሊያልቅ ነው፡፡ የምር ግን… አለ አይደል… የስምንተኛው ሺህ ምልክቶች ከሚባሉት ዓመቶች አንዱ ይህኛው ሳይሆን አይቀርም፡፡ ልክ ነዋ…ለምን እንደሆን እንጃ እንጂ ለብዙዎቻችን ኸረ “ጦሳችንን ይዞ ጥርግ ይበል” የሚባል አይነት ዓመት ሆኗል፡፡ መለስ ብላችሁ ምን ያህል ልብ የሚሞላ፣…
Read 6357 times
Published in
ባህል
“ንጉሱ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ትምህርት አባት ናቸው” “ሀብቴም፣ ጉልበቴም፣ ዕውቀቴም የኢትዮጵያን ህዝብ ለማስተማር ይውላል” ቀ.ኃ.ሥ “ጃንሆይ - ለትምህርት”የመጨረሻው የኢትዮጵያ ንጉሥ አፄ ኃይለ ሥላሴ በ1923 ዓ.ም ንጉሠ ነገስት ተብለው የአፄውን አክሊል ሲደፉ፣ አገሪቱን ወደ ስልጣኔ ለመምራት የሚያስችሉ ጉዳዮችን በእርጋታ እንደመረመሩ አምባሳደር ሞገስ…
Read 7711 times
Published in
ባህል