ባህል

Saturday, 07 October 2017 14:31

ያም ሲያማ፣ ያም ሲያማ…

Written by
Rate this item
(13 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ዘንድሮ “ሰው ጠፋ” እየተባባልን ነው። አለ አይደል… አይደለም አብሮ የሚሠሩትና አብሮ የሚኖሩት...አብሮ የሆድ የሆድን የሚያወሩት ሰው ማግኘት አስቸጋሪ እየሆነ ነው ይባላል፡፡ ምን ነካን! እንዴት ነው በጥቂት ዓመታት ውስጥ እዚህ የለየለት የጎሪጥ መተያየት ደረጃ የተደረሰው! እስከዚህ ጣራ የነካ ያለመተማመን…
Rate this item
(5 votes)
“-- ይሄ ጉዳይ ልንገምተው ከምንችለው በላይ አሳሳቢ ነው፡፡ ጥያቄው “እውነት የሚያሳስበን አለን ወይ” ነው፡፡ የጥቂትባህሪያቸው የተበላሸ፣ በተለምዶ ‘ቀጪ፣ ቆንጣጭ’ የሌላቸው ምናምን የምንላቸው፣ ታዳጊዎችና ወጣቶች ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡የትውልድ ጉዳይ ነው፡፡----”እንዴት ሰነበታችሁሳ!ብቻቸውን በደሳሳ ቤት ውስጥ ከኑሮ ጋር ትግል የያዙ እናት ናቸው፡፡ አንድ…
Rate this item
(8 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እንግዲህ የአዲስ ዓመትም ሰሞንም አይደል… ወደ ኋላ ዘወር ብለን የመጣንበትን ማየታችን አይቀርም። ያው እንደውም ያለፈውን ዓመት ብቻ ሳይሆን ርቀን ሄደን፣ የህይወታችን ‘ኦልዲስ’ ምናምን ፊልሞች በአእምሯችን ማመላለሳችን አይቀርም፡፡ አለ አይደል…በተለይ “ሰው የመሆን ሰው የጠፋ ዕለት” በሚጠፋብን ጊዜ፣ “ትናንትም እንዲህ ነበር?”…
Rate this item
(7 votes)
 “ሁሉም ስልጣን ፈላጊ ሆነ፤ ወንበሯ ደግሞ አንዲት...” - የቀድሞው ፕ/ት ያገሬ ሕዝብ፣ ባለፈው ዓመት በሀገርም ሆነ በውጭ አገሮች የተከናወኑ በጎ ነገሮች እንዳሉ እርግጥ ነው። ኢትዮጵያ አለም አቀፍ ድጋፍ በማግኘቷም በጸጥታ ምክር ቤት፣ በዓለም ጤና ድርጀት፣ በአፍሪካ ህብረት ሁነኛ ተሳትፎ አድርጋለች።…
Sunday, 17 September 2017 00:00

‘ማለፍ ክልክል ነው’

Written by
Rate this item
(7 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ይኸው እንግዲህ ‘አዲሱ ዓመት’ ገባ አይደል! ያው ለሌላ መጠሪያ ስለማያመች ‘አዲሱ’ ዓመት ገባ እንላለን፡፡ ሀሳብ አለን…ለወደፊቱ ‘አዲስ’ የሚለው ቃል ‘ተከታዩ’ በሚል ይተካልን፡፡፡ “እንኳን ለተከታዩ ዓመት አደረሰህ” አሪፍ አይደል! ልክ ነዋ…‘አዲስ’ የምንለው ነገር ሁሉ የሆነ ‘ዘ ሴም ኦልድ ስቶሪ’…
Rate this item
(4 votes)
አመልካች እኔ ሳምሶን ጌታቸው ተክለሥላሴ, በሀገረ ኢትዮጵያ የዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ነዋሪ ስሆን፤ ሰሞኑን በሀገሬ ላይ በተከሰቱ አንዳንድ አስፈሪ የፖለቲካ ጉዳዮች የተነሳ, ይህንን የአቤቱታ ደብዳቤ ለመጻፍ ተገድጃለሁ፡፡ ይህን አቤቱታ በዚህ መልክ ከመጻፌ በፊት ነገሮች በራሳቸው ጊዜ ወይም በሆኑ የሀገራችን ሰዎች…