ባህል

Rate this item
(1 Vote)
 ሰላም ጠቅላይ ሚኒስትር፤ እንደምን ሰነበቱልኝ። ሰላምታዬ በተለመደው የ[አዲስ አድማስ] ጋዜጣ ቢሮዎት ድረስ ከች እንደሚልልዎት አልጠራጠርም። እስካሁን በአዲስ አድማስ ጋዜጣ የጻፍኩልዎትን ደብዳቤ አንድ በአንድ እየተገበሩልኝ በመሆንዎት በጣም አመሰግንዎታለሁ፡፡ እንኳን ለ100ኛ ቀን ሲመትዎ አደረስዎት፡፡ [መደመር] የሚል ፍልስፍና አንግበው በ100 ቀናት፣ የ100 ዓመት…
Rate this item
(2 votes)
“--የምር ግን…ሁልጊዜ እኮ እየጓጓን መኖር አንችልም፡፡ በኢስታንቡል ድልድዮች እየጓጓን፣ በእነ ኒው ዮርክ ህንጻዎች እየጓጓን፣ በእነ ዴንማርክ የደስተኝነት ጣራ እየጓጓን፣ በስካንዲቪያ አገራት የሰላም አየር እየጓጓን፣ በእነ ታይላንድ ሆስፒታሎች እየጓጓን…በሁሉም እየጓጓን መኖር አንችልም፡፡ “እነሱ ሊያደርጉት ከቻሉ፣ እኛም ማድረግ እንችላለን” ማለት መቻል አለብን፡፡--”…
Rate this item
(3 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ… ሮቦቷን አያችሁልኝ አይደል!…ጉድ ፈላብን ነው የሚባለው፣ ጉድ ፈላልን! እኔ የምለው… ይሄኔ ሶፊያን ከአሁኑ ፊልም ለማሠራት ያሰቡ ሳይኖሩ አይቀሩም፡፡ ‘ሴሌብሪቲ’ ሆናለቻ!…በነገራችን ላይ፣ የሆነ የአካል ክፍሏ መንገድ ላይ ጠፋ ሲባል ምን አሰብን መሰላችሁ…በቃ “እሷንም ኩላሊቷን መነተፏት ማለት ነው!” እሷን ‘በመገጣጠሙ’…
Rate this item
(2 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ! እኔ የምለው…እንግዲህ ጨዋታን ጨዋታ ያነሳው የለ… አዲስ አበባ የእውነት ‘ዘመናዊ ከተማ’ ነች? የቱርክ ፊልሞች ላይ ከተሞቻቸውን እንዴት አድርገው እግረመንገዳቸውን እንደሚያስተዋውቁ እያየን ነው፡፡ (እኛ ደግሞ ሶፋዎቻችንና የ‘ጂ ፕላስ ምናምን’ ቤቶች ሳሎናችንን እያስተዋወቅን ነው። ቂ…ቂ…ቂ…) የእኛ ፊልም ሠሪዎች አዲስ አበባን…
Saturday, 23 June 2018 11:48

ዕድል ያሟልጫል!

Written by
Rate this item
(3 votes)
“--ለዚህ ነው መጀመሪያ የቤት ሥራችሁን ሥሩ የምልህ፡፡ ደግሞ እመነኝ፣ በዚህ ዘመን ጀግና የሚባለው በፍቅር የሚያሸንፍ ብቻ ነው፡፡ እናንተም መሸናነፍ ካለባችሁ መሳሪያችሁ ፍቅር ብቻ ይሁን፡፡ ቃል የምገባልህ…ያኔ፣ ወደ ጥንቱ ታላቅነታችሁ ትመለሳላችሁ፡፡--” እንዴት ሰነበታችሁሳ!ምስኪን አበሻ፡— አንድዬ እኔ ነኝ፣ እኔ ምስኪኑ አበሻ ነኝ፡፡አንድዬ፡—…
Rate this item
(16 votes)
ዶ/ር አብይ አህመድን ምን እንላቸዋለን? ከአሁን በፊት መሪዎቻችንን ለመግለፅ የተጠቀምንባቸውን ቃላት ሁሉ የሚያልፉ ሆኑብኝ። ጉደኛ የሚለውን ቃል የመረጥኩት፥ ያልተለመደና ያልታየ ነገርን ስለሚገልፅ ነው። በሌሎች ስንቀና የኛም ተራ ደርሶ ይሆን? ደቡብ አፍሪካ ማንዴላ ነበራት፤ ሕንድ ማህተመ ጋንዲ ነበራት፤ አሜሪካ ጆርጅ ዋሽንግተን…