ባህል

Sunday, 30 April 2017 00:00

“ምንም አይል…”

Written by
Rate this item
(8 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!የሙዚቃ ኦልዲስ አሉ አይደል…የሀሳቦች ኦልዲስስ ልክ ነዋ…ሲከፋን ‘ሪዋይንድ’ እናደርጋለና፡፡ ትናንት እንጠላው የነበረውን ነገር ሁሉ “ቢያንስ ያኔ አይተናል” ወይንም “እባክህ እንትን ያላልንበት ዳገት የለም…” እንባባላለን፡፡ምን እናድርግ!.. የሚያስከፋው ነገር እየበዛብን ሲሄድ ምን እናድርግ፡፡ “እሷን ስረግም ኖሬ ጭራሽ በገዛ እጄ ባለጭራና ቀንዷ…
Rate this item
(4 votes)
እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁማ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…ሁሉም ነገር እየተንጠራራን እንኳን ልንነካው እያስቸገረን፣ ሁሉም ነገር የዓይን አዋጅ ብቻ እየሆነብን… በዓል በመጣ ቁጥር “ገበያው እንዴት ነው?” ምናምን የሚል ነገር ሁሉ እየቀነስን ነው፡፡ ገበያው ምንም ሆነ ምን…የብዙዎቻችን ኪስ መስፈርቱን አያሟላማ! የበግ ቅርጫ እያሰብን ባለበት ዘመን…
Saturday, 15 April 2017 13:26

የ “ሥጋ ነገር …”

Written by
Rate this item
(1 Vote)
 በአለማቀፍ ደረጃ በሥጋ ፍጆታቸው አርጀንቲና፣ ኡራጋይ፣ ብራዚል፣ አሜሪካና አውስትራሊያ እንደ ቅደም ተከተላቸው ከ1ኛ እስከ 5ኛ ያለውን ደረጃ ሲይዙ ቬትናም፣ ሞዛምቢክ፣ ታንዛኒያ፣ ቱርክና ኢንዶኔዢያ የሥጋ ተመጋቢነት ባህል ስለሌላቸው ዝቅተኛ የስጋ ፍጆታ የሚጠቀሙ የዓለም ሀገራት መሆናቸውን የተባበሩት መንግስታት የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ)…
Rate this item
(10 votes)
 እንዴት ሰነበታችሁሳ!ስሙኝማ…በደስተኝነት ከዓለም 119ኛ ሆንን! ይቺን ይቺንማ ዝም ብለን አናልፍም፡ ልክ ነዋ… ከፈለገ ‘ኤይድ’ ምናምን የሚሉት ነገራቸው ይቀራል እንጂ እንዲህማ ‘ለፍቶ መና’ አያደርጉንም!እናማ…እኛ በጣም ‘ደስተኞች’ መሆናችንን ዓለም እንዲያውቅልን መከራችንን እያየን፣ እዛ ታች አውርደው የሚፈጠፍጡን ለምንድነው! የፈረንጅ ምቁነት የሚያበቃው መቼ ነው!…
Rate this item
(19 votes)
በጣና ደሴት ላይ በሚገኝ አንድ ገዳም ውስጥ የብራና መጽሐፍትን ወደ ኮምፒውተር ጽሑፍ እየገለበጥን ሳለ አብሮኝ ስራውን የሚያከናውን ጓደኛዬ አንዲት የብራና ቅጠል ወደ እኔ እየሰደደ፤ ‹‹አንብበው ትወደዋለህ፡፡›› ብሎ ሰጠኝ፡፡ በፊቱ ላይ የተረጨውን የደስታ ብርሃን አይቼ፣ በችኮላ ተቀብዬው ማንበብ ቀጠልኩ፡፡ ወረቀቱ እንዲህ…
Rate this item
(3 votes)
እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው…ዘንድሮ ለምንድነው ነገሮች እንደ አጀማመራቸው መቀጠል የሚያቅታቸው!የሆነ ምግብ ቤት ትገቡና ምን የመሰለ ፍርፍር ታዛላችሁ፡፡ “ፍርፍር እንዲህ ዶሮ ወጥን የምታስንቅ ትሆናለች!” ምናምን እያላችሁ ትመገባላችሁ፡፡ “እሰይ የፍርፍር አምሮቴን የምወጣበት ግሩም ቤት አገኘሁ…” ትሉና አንድ ሁለት ቀን ትመላለሳላችሁ፡፡ ከዛ አንድ ሦስት…