ባህል
እንኳን ለኢድ አልፈጥር አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቅርቡ ነው፡፡ እሱዬው የሆነች ቆንጅዬ ጫማ አድርጓል፡፡ እናላችሁ... አንድ ‘ዘመናዊነትን’ አስገድዶ የእሱ አገልጋይ ለማድረግ መከራውን እያየ ያለ የሚመስል ወዳጅ አለው፡፡ ሲገናኙም ገና ጫማውን እንዳየ በቃ፣ ይቁለጨለጫል፡፡“አንተ እንዴት አይነት ምርጥ ጫማ ነው ያደረግኸው!”“ወደድከው?;“ወደድከው ብቻ! ኬት…
Read 1625 times
Published in
ባህል
እንኳን ለኢድ አልፈጥር አደረሳችሁ! ኢድ ሙባረክ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!በቅርቡ ነው፡፡ እሱዬው የሆነች ቆንጅዬ ጫማ አድርጓል፡፡ እናላችሁ... አንድ ‘ዘመናዊነትን’ አስገድዶ የእሱ አገልጋይ ለማድረግ መከራውን እያየ ያለ የሚመስል ወዳጅ አለው፡፡ ሲገናኙም ገና ጫማውን እንዳየ በቃ፣ ይቁለጨለጫል፡፡“አንተ እንዴት አይነት ምርጥ ጫማ ነው ያደረግኸው!”“ወደድከው?;“ወደድከው ብቻ! ኬት…
Read 1556 times
Published in
ባህል
የማዕዱ ወለል ፩አዎ ይህንንም ቦታው ላይ ተገኝቻለሁና እመሰክራለሁ። በጊዜያት ውስጥ ቀናቶች ላይ ተመላልሻለሁ፡፡ ሌት በጨረቃ፣ ቀን በብርሃን፣ በእነዛ ደካማ የኑሮ ጠል ባጠላባቸው ምስኪን ፍጡሮች እጅ ሰርክ እየተገፋሁ እጓዛለሁ፡፡ ከመሰሎቼ ጋር ተስፋ፣ ምኞት፣ ደስታ፣ ሃዘንም በሌለበት ምዕራፍ ላይ ደጋግመን እንሄዳለን፡፡ ከሚጋረፍ…
Read 1535 times
Published in
ባህል
ለሁለተኛ ጊዜ ኢጣሊያ ኢትዮጵያን የቅኝ ግዛቷ ለማድረግ በተነሳች ጊዜ የከፈተችውን ወረራ፣ አባት አርበኞቻችን አምስት ዓመት ሙሉ በዱር በገደሉ ተንከራትተው፣ ደማቸውን አፍስሰው፣ አጥንታቸውን ከስክሰው አገራችን ነፃነቷ እንደተከበረ እንዲቆይ አድርገዋል። ንጉሠ ነገሥቱ አፄ ኃይለ ሥላሴና አርበኛው በድል አድራጊነት አዲስ አበባ ከተማ የገቡበት…
Read 1425 times
Published in
ባህል
እንኳን ለዳግማይ ትንሳኤ አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!“ስንት አልከኝ?” “ሰባት ሺህ...”“ሰባት ሺህ ለበግ?!”“እንደውም የጠዋት ገበያ ነው ብዬ አስተያየት አድርጌ ነው”ምን ይደረግ! እንዲሁ እንደ ቆዳ ስንለፋ እንኑር እንጂ! ምን መሰላችሁ የበሬውን ዋጋ በግ ወሰደው፣ የመኪናውን ዋጋ በሬ ወሰደው፣ የጂ ፕላስ ፎሩን ዋጋ መኪና ወሰደው!…
Read 1466 times
Published in
ባህል
እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤው አደረሳችሁ!እንዴት ሰነበታችሁሳ!እኔ የምለው...በአንድ ወቅት “አንዳንድ ቀንማ ይሻላል ውሽማ...” አይነት ነገር ነበር፣ አይደል! ለሪያሊቲ ሾው እኮ አሪፍ ነበር። ያው በዘመኑ ቋንቋ ‘አፕዴት’ መደረግ ስላለበት “አንዳንድ ቀን...; የሚለው ይሰረዝልን፡፡ ልክ ነዋ...“ውሽማ የሌለው፣ ዘመን ያመለጠው...” ምናምን ነገር በሚል ይተካልንማ! ስሙኝማ...የዘፈን…
Read 1567 times
Published in
ባህል